አዳነች አቤቤ የላቀ/ የአርበኛነት የአመራር ሽልማት እንደሚሸለሙ የአፍሪካ የልማት ተማሪዎች ሊግ አስታወቀ
የአፍሪካ ልማት ተማሪዎች ሊግ 32ኛዋን የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ከፍተና ያለውን የእውቅናና የማበረታቻ ሽልማት እንደሚቸልም ይፋ አደረገ። ነገ በስካይ ላይን ሆቴል በሚደረገው ሽልማት አዳኔች አቤቤ የአፍሪካ ለማት ተማሪዎች ሊግ የማራር ብቃት / አርበኝነት ሽልማት LEADS AFRICA’S PATRIOTIC LEADERSHIP AMAZON ይበረከትላቸዋል። የሊጉ ዋና ጸሃፊ ሚር ኦሲሲዮጉ ኦስሊክኒየ በስልክ ለኢትዮ 12 እንዳስታወቁት የአዲስ አበባ የመጀመሪያዋ ሴት […]
Continue Reading