Month: March 2021
በቅድስት ሙላቱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፤ ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) በከፍተኛ ፍርድ ቤት ላቀረበው ክስ ዛሬ ሰኞ መጋቢት 20 በችሎት ፊት ምላሽ ሰጠ። ቦርዱ ዛሬ ላስቻለው አንደኛ የምርጫ ጉዳ...
50 ሺህ ኩንታል ሲሚንቶ አዲስ አበባ ለሚገኙ ሲሚንቶ ፈላጊዎች ከ377 ብር በታች እንዲሸጥ መወሰኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ በሲሚንቶና ሌሎች ምርቶች ላይ የሚስተዋለው ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ ሕገ ወጥ ደላሎች እና ሌ...
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴው ግድብ ውሃ የሚተኛበት ስፍራ ሁለተኛ ዙር የደን ምንጣሮ ሊካሄድ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቴክኒክ እና ሙያ ስራ እድል ፈጠራ ኤጀንሲ ገለጸ፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ በሽር አብዱራሂም ለኢዜአ...
The 1994 Ethiopian Constitution celebrated self-determination, but it laid the groundwork for today’s violence. Devolution could offer a way out....
መጋቢት 18 ቀን 2013 ዓ.ም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ከኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር እና አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በጋራ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የበሽታው ስርጭት በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ እና በበሽታው የሚሞቱ ሰዎች ቁጥርም ...
የባርሴሎናዋ ተንሳፋፊ ልዕት፣ የራክ ላይ ቀዛቪ፣ እንደ ዋና የምትምዘገዘግ፣ እንደ አቡሸማኔ በቁጣ ተፎካካሪዎቿን የምትነዳ ደራርቱ ዛሬ አገሯ አክብራታላች። ፍልቅልቋ ደራርቱ ቱሉ በሚኒቦገቦግ እልህ በሄደችበት ወርቅ እየለበሰች የአገ...
የመቀለ ከተማ ከንቲባ ቁርስ በልተው ወደ መኪናቸው ሲገቡ መኪናቸው ላይ የተጠመደ ቦንብ እንደፈነዳ ታወቀ። በፍንዳታው መኪናዋ ላይ ጉዳት ሲደርስ ከንቲአባው ሳይጎዱ ቀርተዋል። ቪኦኤ በትናትናው ምሽት የጠቅላይ ሚኒስትር አብይን ንግግ...
በህቡዕም የማህበረሰቡን ሰላም ለማደፍረስ የሚሰራም አካል እንዳለ ከሁኔታው መረዳት ይቻላል።እኔ አውቅልሃለሁ አባዜ የፅንፍ እና የዳር ፖለቲካ ምች ነው። የፅንፍ ፖለቲካ እኔ እንጂ እኛን አያውቅም። የዳር ፖለቲካ ጩኸት እንጂ ውጤትና...
ሸፍተው የሚገኙ የጁንታው ቀሪ አመራሮች መንግሥት ያቀረበላቸውን ጥሪ በመቀበል እጃቸውን በሠላም እንዲሰጡ በመከላከያ ሚኒስቴር የሰራዊት ግንባታ ስራዎች ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጀኔራል ባጫ ደበሌ ጥሪ አቀረቡ።ብላቴ የሚገኘው የልዩ ዘ...
ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተሰጠ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አመራሮች መካከል በተፈጠረ መከፋፈል እና ውዝግብን የተመለከቱ እግዶች፣ አቤቱታዎች እና ከሁለቱም ወገን...
የአፍሪካ ልማት ተማሪዎች ሊግ 32ኛዋን የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ከፍተና ያለውን የእውቅናና የማበረታቻ ሽልማት እንደሚቸልም ይፋ አደረገ። ነገ በስካይ ላይን ሆቴል በሚደረገው ሽልማት አዳኔች አቤቤ የአፍሪካ ለማት ተማሪ...
የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንና ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ባከናወነው ሰፊ ዘመቻ ተደራጅተው በርፊያና በግድያ የተሰማሩ፣ በግል አሸከርካሪዎች ላይ አፈና የሚፈጽሙ ህገወጥ መሳሪያ ሲያዘዋውሩ የነበሩ...
የሰላ ትችት በመሰንዘር የሚታውቀት ስዩም ተሾመና ሙክታሮቪች ለጊዜው ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች ሰዎች ታፍነው ድብደባ እንደተፈጸማቸው ተሰማ። ስዩምና ሙክታሮቪች በትላንትናው እለት፣ ከምሽቱ አንድ ሰአት ግድም ማንነታቸው ባልታወቁ ሰ...
" ይህ አስተያየት እኮ ነው" አሉ ዶክተር ዳንዔል በቀለ " በእኔ አስተያየት ግን ሙሉ በሙሉ ስህተት ነው" ሲሉ እንደማይቀበሉት አስታወቁ። አከሉና በማይካድራው ጭፍጨፋ የትህንግ አመራሮች ቀጥተኛ ትዕዛዝ ስለመኖሩ መረጃ እንደሌለ "...
ምንም እንኳን ሰልፍ ባይወጣላችሁ፣ ፈረንጅ ባይጮህላችሁም ከሌሊት አውሬ የተረፈ አስክሬናችሁን አሞራ ሲራኮትበት፣ ደማችሁን ውሻ ሲልሰው አይቻለሁ እና መቼም ልረሳችሁ አልችልም። ሲል ይጀምራል እማኙ ወታደረ ዘርዩን ኑሪ አቦቴ። "አማ...
. የመንግስት ሠራተኞች ከመጪው ሚያዝያ ጀምሮ የብቃት ማረጋገጫ ምዘና ይወስዳሉ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከምርጫው በኋላ የመንግስት ተቋማትን አወቃቀር ለማሻሻል ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተሰራ መሆኑን አስታወቀ። ከመጪው ሚያዝያ 20...