Day: April 18, 2021
(በንጉሴ መሸሻ (ዶ/ር)) መነጋገር/ክርክር በምክንያትና በእውነት ላይ ሲሆን ከህሊና ወቀሳ ያድነናል፤ እንደየአምልኮታችንም ደግሞ ፈጣሪ ደስ ይለዋል ብለን እናስባለን። ነገር ግን በቅጥፈት ሲሆን የህሊና ወቀሳ ውስጥ እንወድቃለን። ...
በሰሜን ሸዋ የተለያዩ አካባቢዎች ከተማ ካነደደ፣ ንጽሃንን ከጨፈጨፈ በሁዋላ በየተርራራውና በመሽገውና በሚሸሽጉት ክፍሎች የተሸሸገው የጥፋት ሃይል ላይ የአገር መከላከያ እርምጃ እየወሰደበት መሆኑ ተገለጸ። ሚኒስትሩ ባወጣው መግለጫ ...
"ሕዝባችን ከመቼውም ጊዜ በላይ የተጋረጠበትን መንግስታዊ ሽብር በተደራጀ አግባብ እንዲከላከል ጥሪ እናቀርባለን!" የሚለው የአብን ክተት የአማራ ክልል መንግስትን " ከተፈጥሯዊውና መደበኛው የታዛዥነት መንፈስ ያልወጣ" ሲል በገሃድ ...
“አንድ ግዳጅ ስንወጣ ቀምለን ነው የምንመለሰው። መታተብ የለም። እንደፈለግን ልብስ አንቀይርም። ከበርሃው ጋር መመሳሰል ግድ ነው። ካልሲ ጫማ ውስጥ ተጣብቆ፣ ሰውነት ዝሎ.. የትህነግ ሰዎችን ማደን ከባድ ስራ አይደለም። ከባዱ ነገ...
በሰሜን ሸዋ ዞን ሞጃና ወደራ ወረዳ ከአምስት ዓመት በፊት በእንጀራ እናቷ ተገደለች የተባለችው ግለሰብ በህይወት መገኘቷ ታወቀ። ግለሰቧ መሞቷ በሀሰተኛ ምስክሮች ተረጋግጦ የእንጀራ እናቷ የ20 ዓመት እስር ቅጣት ተጥሎባቸው ነበር።...
በክፉዎች ሴራ ቤተሰቦቻቸው፣ የአማራ ክልል፣ ኢትዮጵያና ወዳጆቻቸው ያጡዋቸው አቶ ምግባሩ ከበደና ባልደረቦቻቸው የሚረሱ እንዳልሆኑ በሁሉም ዘንድ እምነት አለ። ዶ/ር አምባቸው መኮንን፣ የክልሉ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ የአቶ ምግባሩ ከበደ...