” ቤቴ እንዳለሁ ይሰማኛል” ሲሉ ነው በግዳጅ ግድቡን ኡእሚጠብቁበትን አግባብ የገለጹት። የመከላከያ ሰራዊት ሌላው አባል ” የተሰራንበትን ቁመናችንን አለማወቃቸው ነው” ሲል ዋጋ ለመክፈል መዘጋጀቱን ያስረዳል።
ኢትዮጵያ ሃይሏ ተበታትኖ ራሷን እንድታጋልጥ በየአቅጣቻው ዘመቻ ቢከፈትባትም ሁሉንም አሸንፋ በድል እንደምትወጣ አባላቱ በሙላት ይናገራሉ። ህዝብ በራሱ ሃይል የገነባው ነው። ለኢትዮጵያዊያን የመኖራችን ማሳያ ነው። አይሳካም የሚሉ ካሉ የሰራዊቱን አቋምና የተገነባበትን ስብዕና ያለመረዳት … ቪዲዮውን ያድምጡ
- የወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነትና ወሰን አስመላሽ ኮሚቴ ለትግራይ ሕዝብ ጥሪ አቀረበ፤ “አማራ ልዩነትህን ወደጎን አድርግ፤ዳግም በጅምላ አንቀበርም”
- በዝቋላ ገዳም የሆነው ይህ ነው!!
- Kenya’s military chief dies in a helicopter crash, Nairobi declares three days of national mourning
- U.S. stops UN from recognizing a Palestinian state through membership
- Israel launches missile attacks on Iran: report