በኤርትራና በኢትዮጵያ የተፈጸመው የዕርቅ ሂደትን ሰላም መምጣቱ ያላስደሰታቸው አሜሪካ እና የቀድሞ ቅኝ ገዢዎች (አውሮፓ ሕብረት) በህዋሃት በኩል ኢትዮጵያ ውስጥ ሁከትና ብጥብጥ እየፈጠሩ መሆኑን እያየነው ነው። ቢሆንላቸው ጠ/ሚሩን ለማስወገድ ወይም አደጋ ላይ ለመጣል የሚችሉትን ከማድረግ ወደ ኋላ እንደማይሉ እናውቃለን። አፍሪካ ውስጥ በተለይ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰላም እና አንድነት እንዲጠናከር አይፈለግም። በአፍሪካ ምድር የቅኝ አገዛዝ ዘመን ካበቃ በኋላ ሃያ ዘጠኝ ሰላም ወዳድና ለሃገራቸው ህዝብ የቆሙ መሪዎች በአሜሪካና ሌሎች ውጪ ሃይሎች ጣልቃ ገብነት ተገድለዋል።
ልጅ ግሩም ( ፒኤችዲ)
እርቅ፣ ሰላም እና ትብብር የሚል ሀሳብ ስለፈለገ ብቻ ነው። ግብፅን እንደ ምሳሌ እንመልከት፡-ግብፃውያን ከእስራኤል ጋር አራት ጊዜ ታላላቅ ጦርነቶችን አካሂደዋል፡፡ እስከ መጀመሪያው የግብፅ አብዮት መሪ ጋማል አብድል ናስር አስተዳደር ድረስ ከእስራኤል ጋር ሦስት ጦርነቶች ተካሂደዋል፡፡
ፕሬዝዳንት አንዋር ሳዳትንም አራተኛውን ጦርነት ተሸንፈው በኋላ ግን ፊታቸውን ወደ ሰላም አዞሩ፡፡ የዛሬ 40 ዓመት ገደማ በዘመኑ ብዙዎችን ያስገረመ ያስደነቀም ያልተጠበቀም ነገር አደረጉ፡፡ የሰላም እና እርቅ ንግግር ለማድረግ ወደ እስራኤል አቀኑ፡፡
ከዘመኑ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ሜኒያሂም ቤጊን ጋር ፊት ለፊት ተገናኝተው በመነጋገር የመጀመሪያው አረብ ሆኑ። በጊዜው ለፍልስጤማውያን ተቆርቋሪዎች ነን ይሉ የነበሩ የአረብ አገሮችና ሌሎች ሳዳትን በከሃዲነት አብጠለጠሏቸው፡፡
ሰላምን መምረጣቸው የተቀረውን ዓለም አድናቆት አተረፉ፣ ተወደሱ፣ ተሞገሱበት፡፡ እስራኤል በስድስቱ ቀን ጦርነት ከግብፅ የነጠቀችውንና በኋላም ያስፋፋችውን የሲናይ ግዛት ለግብፅ መለሰች። ፕሬዝዳንት ሳዳት የኖቤል የሰላም ሽልማት (1978) አሸናፊ ሆኑ፡፡ ከሶስት በኋላ ዓመታት በኋላ (October 6, 1981) በካይሮ በአንድ የሠልፍ ስነ-ስርዓት ላይ በህዝብ ፊት መድረክ ላይ ተቀምጠው እያሉ ተተኩሶባቸው ተገደሉ። በተመሳሳይ ስሌት ሰኔ 16 ቀን በመስቀል አደባባይ የተከሰተውን እናስታውሳለን።
በኤርትራና በኢትዮጵያ የተፈጸመው የዕርቅ ሂደትን ሰላም መምጣቱ ያላስደሰታቸው አሜሪካ እና የቀድሞ ቅኝ ገዢዎች (አውሮፓ ሕብረት) በህዋሃት በኩል ኢትዮጵያ ውስጥ ሁከትና ብጥብጥ እየፈጠሩ መሆኑን እያየነው ነው። ቢሆንላቸው ጠ/ሚሩን ለማስወገድ ወይም አደጋ ላይ ለመጣል የሚችሉትን ከማድረግ ወደ ኋላ እንደማይሉ እናውቃለን። አፍሪካ ውስጥ በተለይ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰላም እና አንድነት እንዲጠናከር አይፈለግም። በአፍሪካ ምድር የቅኝ አገዛዝ ዘመን ካበቃ በኋላ ሃያ ዘጠኝ ሰላም ወዳድና ለሃገራቸው ህዝብ የቆሙ መሪዎች በአሜሪካና ሌሎች ውጪ ሃይሎች ጣልቃ ገብነት ተገድለዋል።
- የወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነትና ወሰን አስመላሽ ኮሚቴ ለትግራይ ሕዝብ ጥሪ አቀረበ፤ “አማራ ልዩነትህን ወደጎን አድርግ፤ዳግም በጅምላ አንቀበርም”“የትግል አደራ አይታጠፍም፤ ዳግም በጅምላ አንገደልም!” በሚል ርዕስ የወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነትና ወሰን አስመላሽ ኮሚቴ ባሰራጨው መግለጫ ትህነግን አስጠንቅቆ ” የወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነት… Read more: የወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነትና ወሰን አስመላሽ ኮሚቴ ለትግራይ ሕዝብ ጥሪ አቀረበ፤ “አማራ ልዩነትህን ወደጎን አድርግ፤ዳግም በጅምላ አንቀበርም”
- በዝቋላ ገዳም የሆነው ይህ ነው!!More stories ካለፈ በሁዋላ … እንዳይቆጨን ቁ 2April 10, 2024 ዐቢይ አሕመድ ከትግራይ ህዝብ ተወካዮች ጋርApril 1, 2024 በዝቋላ ገዳም የሆነው ይህ ነው!!April 19,… Read more: በዝቋላ ገዳም የሆነው ይህ ነው!!
- Kenya’s military chief dies in a helicopter crash, Nairobi declares three days of national mourningKenya’s military chief Gen. Francis Ogolla died in a helicopter crash west of the country, President William Ruto announced Thursday and declared three days… Read more: Kenya’s military chief dies in a helicopter crash, Nairobi declares three days of national mourning
- U.S. stops UN from recognizing a Palestinian state through membershipCGTN – The United States on Thursday stopped the UN from recognizing a Palestinian state by casting a veto in the Security Council to… Read more: U.S. stops UN from recognizing a Palestinian state through membership
- Israel launches missile attacks on Iran: reportCGTN – Israeli missiles have hit a site in Iran, ABC News reported late on Thursday, citing a U.S. official, while Iranian state media… Read more: Israel launches missile attacks on Iran: report