” አስበው ባለቤቴ ሞቶ ጉንዳ ወሮ ሳገኘው – ተውኝማ”

” ባለቤቴን” ያለቅሳሉ። ባለቤታቸው ከተገደሉ በሁዋላ የሆነውን ሲናገሩ። ” ገለውት አስከሬኑን እንዳላነሳ ከለከሉኝ” ያለቃሳሉ። አንድ ፍሬ ልጆችም አብረው ያለቅሳሉ። ባለቤታቸው ሲገደል “እንዳታለቅሺ” ተብለው ነበር። ምስክር ጎረቤትም ይህንኑ ይደግማል። በሶስተኛው ቀን አስከሬን ወስደው ሰው በመሰብሰብ እንደማያለቅሱ አስጠንቀቀው ” ውሰዱ” እንዳሉዋቸው ይነገራሉ። ከዚያም አስከሬኑ እወደቀበትና ሶስት ቀን እከረመበት ስፍራ ሲደርሱ ያዩትን ሲናገሩ ስሜታቸው ይተናነቃቸዋል። የ30 ዓመት የትዳር አጋራቸው ጉዳን ወሯቸው … ያድምጡት
Related posts:
"ግጭት አድራቂ የሰላምና እርቅ መድረኮች…"
አዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች ጥብቅ የስነምግባር ቁጥጥር ይጀመራል
በባለቤታቸው የጥምባሆ ጭስ ካንሰር - "አልወቅሰውም"
30 የኩላሊት እጥበት ማሽኖችን - ትልቅ እፎይታ
“እኛ ምንም የምናውቀው ነገር የለም፤ የሚያጣሉን ፖለቲከኞች ናቸው” የወዳጃቸውን የአደራ ቤት የመለሱ የቅማንት ተወላጅ
በሳውዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 28 ሺህ ዜጎች ወደ ሃገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ
ይህ በኢትዮጵያ ለማህበራዊም ሆን ለዩቲዩብ ዜናነት አይበቃም፤ እንኳን ደስ አላችሁ!!
በሳዑዲና ኢራን በሞት የሚቀጡ ሰዎች ቁጥር ጨምሯል