የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በ800 ሚሊዮን ብር 10 የዳቦና ዱቄት ፋብሪካዎችን ለማስገንባት ስምምነት ተፈራረመ

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በ800 ሚሊዮን ብር 10 የዳቦና ዱቄት ፋብሪካዎችን ለማስገንባት ከሚድሮክ ኢንቬስትመንት ግሩፕ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ
የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በ800 ሚሊዮን ብር ወጪ በ10 የሀገሪቱ ከተሞች የዳቦ እና ዱቄት ፋብሪካዎችን ለማስገንባት ከሚድሮክ ኢንቬስትመንት ግሩፕ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡
ስምምነቱን ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና የሚድሮክ ኢንቬስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጀማል አህመድ ተፈራርመዋል፡፡
በሰመራ፣ ጅግጅጋ፣ ሐረር፣ ነቀምት፣ ጎንደር፣ ደሴ፣ አሶሳ፣ ሐዋሳ፣ ወላይታ ሶዶ እና ቦንጋ የሚገነቡት ፋብሪካዎቹ እያንዳንዳቸው በቀን 400 ኩንታል ዱቄት እና 300 ሺህ ዳቦ የማምረት አቅም ይኖራቸዋል ተብሏል፡፡
ለግንባታ የ1 ዓመት ጊዜ ብቻ የተያዘላቸው ፋብሪካዎቹ የከተሞቹን የዳቦ ፍላጎት ከማሟላት ባሻገር ለ1 ሺህ 200 ሰዎች የስራ ዕድል እንደሚፈጥሩ ተገልጿል፡፡ EBC
በሞላ አለማየሁ
- «ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የኢዜማ መሪ ሆነው ስለተመረጡ እንኳን ደስ ያለዎት» አንዱዓለም አራጌ
- «ድርድር አያዋጣንም ሀገሪቷን ማተራመስ አለብን» ታዋቂው ግብጻዊ ፓለቲከኛ
Related posts:
«ድርድር አያዋጣንም ሀገሪቷን ማተራመስ አለብን» ታዋቂው ግብጻዊ ፓለቲከኛ
ስምንት የነዳጅ ቦቴዎች ተወረሱ
ሱዳን ትሪቡን ያሰራጨው አሳሳች ምስል!
ከትግራይ የመጡ የሽብር ቡድኑ አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ
የጌታቸው አሰፋ ፍርድ
“ጠላት አርፎ እንደማይተኛ ታውቆ ለየትኛውም ተጋድሎ ራስን ማዘጋጀት” አማራ ክልል
የፓትሪያርኩ የውጭ ጉዞና - "ተቀነባብሯል" የሚባለው ሴራ እያነጋገረ ነው
በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕከተኛ ራሳቸውን አሰናበቱ፤ ለአራተኛ ጊዜ የተሰማው ስንብት አነጋግሪ ሆኗል