በኖርዌይ ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያን “በቃ” ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ

ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያን በአገራቸው ላይ የተደገሰውን የመፍረስ አደጋ በመቃወም ” በቃ ጥላቅ ገብነት” በሚል በህብረት የተቃውሞ ሰለፍ አድረጉ። በኖርዌይ አዲስ ፓርቲ ወደ ስልታን ከወጣ በሁዋላ የተደረገው ሰልፍ በርካቶች የተገኙበት ነው። ” መላ አፍሪካውያን ከኢትዮጵያ ጎን የሚቆሙበት ወቅት አሁን ነው” ነው ሲሉ በሰልፉ ላይ የተገኙ የተለያዩ የአፍሪካ አገራት ዜጎች ተናግረዋል።
በኖርዌይ ኢትዮጵያዊያን የቀደመውን የትህነግ የበላይነት የነገሰበትን መንግስት ለማስወገድ በተደረገው ትግል ግንባር ቀደም ተሳትፎ የነበራቸውና አገራቸውን በመደገፍ በኩል በስፋት የሚንቀሳቅሱ እንደሆነ ያታወቃል።
Related posts:
የስብዕና ማማ "እጄ እንደተቆረጠ አላስብም፣ አገሬን ለማዳን ባልሳተፍ ኖሮ መኖር አልችልም ነበር" ዳግም ዘማቹ ጀግና
"የሕብረተሰቡም ድጋፍ ያስፈልጋል፤ለሊትና ቀን ተቆጣጥሮ አይቻልም"
የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና፤ ለምን?
Ethiopia Needs to Declare State of Industrialization Emergency Strategy
ሃይሌና ፈይሳ በግንባር ለመስለፍ ቃላቸውን ለኢትዮጵያ አጸኑ፤ ሃይሌ "አፍሪካውያን ከጎናችን ቁሙ" ብሏል
The West’s Diplomats Meet in Secret to Decide How to Help the TPLF
Israel must back democratic Ethiopian gov’t - opinion
አሜሪካ ይፋ ያደረገችው የሽብር ዝርዝር ዕቅድ ተቃውሞ አስነሳ "አዲስ አበባ ተሽብር ጥቃት ቢደርስ ተጠያቂዋ ራስዋ ናት"
የሕዝብ ጎርፍ ትህነግን እንደማይፈልግ አጥብቆ አስጠነቀቀ፤ "እጃችሁን አንሱ" ሲል ተማጸነ
“በእርግጥ አሜሪካ ስለአፍሪካ ትጨነቃለችን” ዘ ኒውዮርክ ታይም
How to Avert Catastrophe in Ethiopia
“It’s Biden’s Ethiopia Policy-Stupid!”
“ABOn mootummaa ce’umsaa keessaa akka ba’uuf Wayyaaneen shira cimaa xaxaa turte” -Jaal Leencoo Lataa
Survivors of TPLF attack in Amhara describe gang rape, looting and physical assaults
Acting in unison to defeat TPLF and allies