መረጃ በርባሪዉ የምዕራባዉያንን የዉስጥ ሚስጥር አፈንፍኖ ይፋ የሚያወጣዉ የፈረንሳዩ “Press Tv Francias’s” የመረጃ አዉታር ኢትዮጰያን በተመለከተ አዲስ ሚስጥራዊ መረጃን በድህረ ገፁ ይዞ ወጥቷል፤ እነሆ እኛም ጀባ ብለናችኋል።
የኢትዮጲያ ጦር የትግራይ ክልል አማፂያን የያዙትን የአማራ’ና አፋር ክልል ከተቆጣጠሩ በኋላ የአሜሪካ መንግስት በህወሓት ላይ ያለዉን የጋራ ዉል ሊስርዝ መሆኑን የመረጃ ማዕከሉ ዘግቧል። ለዚህም እንደ ምክንያት የተጠቀስዉ አማፂያኑ የህወሓት ሠራዊት በወረራ በያዛቸው ከተሞች የፈፀመዉ ግፍ የሕዝብን የቁጣ ማዕበልን ቀስቅሶ የመተላለፊያ ቀዳዳዉን መድፈኑ USAን ተስፋ ማስቆረጡን በስፋት አስነብቧል።
አሜሪካ በኢትዮጵያ የምታደርገዉ የእጅ አዙር ጦርነት የቋመጡበት የድል ተስፋዉ ተመናምኗል ያለዉ የመረጃ አውታሩ አዲሱን ዕቅዷንም እንዲሁ ይፋ አድርጓል። ዋሽንግተን በሉዓላዊ ሐገራቴ የውስጥ ጉዳይ ጥቅሟን ያማከለ የዉክልና ጦርነት ስትፈፅም ሴናተሮቿን በሁለት ጎራ ከፍላ አንዱ የመንግሥት ሌላኛዉን የተቃዋሚ ቡድን ደጋፊ አድርጋ ታስቀምጣለች።
በሁለቱም የተፋላሚ ቡድኖች ዉስጥ የሚገኙት የአሜሪካ ሴናተሮች አሽናፊዉን ቡድን ከአሜሪካ ማዕከላዊ መንግሥት ጋር ድፕሎማት በመሆን በሽምግልና በወዳጅነት ለማስተሳስር የተጣለበት ማዕቀብ ተነስቶለት ኢኮኖሚዉ የሚያንሠራራበትን ሁኔታ እንዲመቻች ይማፀኑታል። Press Tv Francain’s የመረጃ አዉታር የዋይት ሐውስ የወደፊት ዕቅድ በኢትዮጵያ የፌደራል መንግሥቱን አቋም ሲደግፉ የነበሩ ሴናተሮቹንና ፖለቲከኞቹን ወደ አዲስ አበባ በመላክ ትስስሩን በማጠናከር ላይ ያተኮረ ሥራ እንደሚሆን ዘግቧል።
አሜሪካ በኢትዮጵያ ያለዉ ጦርነት በድርድር መቋጫን ያግኝ በማለት አማፂያኑን ህወሓትን ከሞት ለመታደግ በቱርክ፣ ቻይናና ሩሲያ ለኢትዮጵያ መንግሥት የሚያደርጉትን የመሳሪያ ድጋፍ እንዲያቆሙ ያደረገችዉ ጥረት አለመሳካቱን ተከትሎ ህወሓትን አውላላ ሜዳ ላይ ጥላዋለች ሲል የመረጃ ማዕከሉ አስታውቋል።
የአማፂያኑ ፍፃሜም ከጫፍ መድረሱን የገለፀዉ Press Tv Francaic’s የዜና አዉታር የቡድኑ መሪዎች የሚጠብቃቸዉን ሁለት ዕድል መርጠዉ እንደሚጠቀሙም አስታውቋል።
⓵ እጅ ስጥተዉ ለፈፀሙት ወንጀል የሕግ ፍርዳቸውን በፀጋ መቀበል፣
⓶ በቀረች ጥይትና አቅማቸዉ ተፋልመዉ መደምሰስ ሲል የመረጃ ትንታኔዉን አሳርጓል።
Mohammed_jemal
- የኢትዮጵያ ኤልክትሪክ ኃይል 300 ቢሊዮን ብር የንግድ ባንክ ዕዳ አለብኝ አለ፤ ዕዳውና የክፍያው ጫና እንደከበደውም አስታውቋልየኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከንግድ ባንክ 300 ቢሊዮን ብር ዕዳ እንዳለበት ተገለጸ። የዕዳ ጫናውን ለማቃለል የባንክ ወልዱም… Read more: የኢትዮጵያ ኤልክትሪክ ኃይል 300 ቢሊዮን ብር የንግድ ባንክ ዕዳ አለብኝ አለ፤ ዕዳውና የክፍያው ጫና እንደከበደውም አስታውቋል
- ዋና ዋና የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ይዘቶች – ሲጨመቁመግቢያ ሽግግር ፍትህ ጉልህ የመብት ጥሰቶች በተፈፀመባቸው ሀገራት ተጠያቂነትን ለማስፈን እና ተበዳዮችን ለመካስ ጥቅም ላይ ሲውል… Read more: ዋና ዋና የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ይዘቶች – ሲጨመቁ
- “የአማራ ክልል ሚሊሻዎች ትጥቅ ይፍቱ በሚል የሚሰራጩ መረጃዎች ‘ባልበላውም ጭሬ ላፍሰው’ ከሚል ቅዠት የተወለደ ቅጥፈት ነው”“የሚሊሻ ኀይሉን በተመለከተ የሚዘዋወረው መረጃ ፍጹም መሠረተ ቢስ ነው” ሲሉ ኮሎኔል ግርማ ገሰሰ አስታወቁ። “ቅጥፈት ነው”… Read more: “የአማራ ክልል ሚሊሻዎች ትጥቅ ይፍቱ በሚል የሚሰራጩ መረጃዎች ‘ባልበላውም ጭሬ ላፍሰው’ ከሚል ቅዠት የተወለደ ቅጥፈት ነው”
- “የህዝባችንን ድምጽ የሚቀማና የሚያፍን የ’አማራ ስብስብ’ ለአማራ ክልል ተግዳሮት ሆኗል… ትህነግ ዘርፎ እያጋጋዘ ነው” አብን“የትግራይ ተወላጆች ትህነግ ለፈጸመው ወረራ፣ ዘረፋ፣ ማፈናቀልና የግድያ ተግባራት የተቀናጀ የፖለቲካና የሚዲያ ድጋፍ ሰጥተዋል። በተለይም በትግራይ… Read more: “የህዝባችንን ድምጽ የሚቀማና የሚያፍን የ’አማራ ስብስብ’ ለአማራ ክልል ተግዳሮት ሆኗል… ትህነግ ዘርፎ እያጋጋዘ ነው” አብን
- የዜናው ሰም፣ ወርቅና “ትህነግ ብልፅግናን ለመቀላቀል በድርድር ላይ ነው ” የትህነግ ዜናውን አጣጣለለአንድ ቀን ከጮኸና አየሩን ሁሉ ከተቆጣጠረ በሁዋላ ውሃ የተቸለሰበት “ሕወሓት ብልፅግናን ለመቀላቀል በድርድር ላይ ነው” የሚለው… Read more: የዜናው ሰም፣ ወርቅና “ትህነግ ብልፅግናን ለመቀላቀል በድርድር ላይ ነው ” የትህነግ ዜናውን አጣጣለ
- National Dialogue, Transitional Justice And Rehabilitation Process Pillars of Lasting Peace, Prosperity: CouncilThe Ethiopian National Security Council has issued a statement on latest developments in the country. In… Read more: National Dialogue, Transitional Justice And Rehabilitation Process Pillars of Lasting Peace, Prosperity: Council
- ቀሲስ በላይ በተጠረጠሩበት ወንጀል ለሁለተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀረቡ ዋስትና ተከለከሉየፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት የቀሲስ በላይ መኮንንን ጨምሮ የ3 ግለሰቦችን ጊዜ… Read more: ቀሲስ በላይ በተጠረጠሩበት ወንጀል ለሁለተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀረቡ ዋስትና ተከለከሉ
- መንግስት ክትግስት በኋላ የሚከሰት ሕግ ማስከበር ውጤቱ አስከፊ እንደሚሆን አስታውሶ ጦርነት ናፋቂዎች አደብ እንዲገዙ አሳሰበ“ካለፈው ስሕተታቸው ሳይማሩ ዛሬም ተመሳሳይ ችግር ለመፍጠር የሚከጅሉትን ሁላችንም ተባብረን አደብ ማስገዛት ይኖርብናል። ከትዕግሥት በኋላ የሚከሠት… Read more: መንግስት ክትግስት በኋላ የሚከሰት ሕግ ማስከበር ውጤቱ አስከፊ እንደሚሆን አስታውሶ ጦርነት ናፋቂዎች አደብ እንዲገዙ አሳሰበ
- Somaliland offended by G7 referring the Republic of Somaliland as “Somaliland Region of Somalia” The Republic of Somaliland, is a sovereign state with its own laws and constitution, reaffirmed by… Read more: Somaliland offended by G7 referring the Republic of Somaliland as “Somaliland Region of Somalia”