በባኮ ቲቤ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

በምዕራብ ሸዋ ዞን ባኮ ቲቤ ወረዳ ሾቦካ ከተማ አቅራቢያ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡
አደጋው ሁለት ከባድ ተሽከርካሪዎች እርስ በርስ በፈጠሩት ግጭት የተከሰተ ነው።
በተከሰተው አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ÷ግጭቱን ተከትሎ በተፈጠረው የእሳት ቃጠሎም ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ ተመላክቷል፡፡
የአካባቢው ማህበረሰብ ባደረገው ርብርብ የተነሳው እሳት በቁጥጥር ስር መዋሉ እና የትራንስፖር አገልግሎት መቀጠሉም ተገልጿል፡፡ via OMN
Related posts:
"ግጭት አድራቂ የሰላምና እርቅ መድረኮች…"
አዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች ጥብቅ የስነምግባር ቁጥጥር ይጀመራል
በባለቤታቸው የጥምባሆ ጭስ ካንሰር - "አልወቅሰውም"
30 የኩላሊት እጥበት ማሽኖችን - ትልቅ እፎይታ
“እኛ ምንም የምናውቀው ነገር የለም፤ የሚያጣሉን ፖለቲከኞች ናቸው” የወዳጃቸውን የአደራ ቤት የመለሱ የቅማንት ተወላጅ
በሳውዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 28 ሺህ ዜጎች ወደ ሃገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ
ይህ በኢትዮጵያ ለማህበራዊም ሆን ለዩቲዩብ ዜናነት አይበቃም፤ እንኳን ደስ አላችሁ!!
በሳዑዲና ኢራን በሞት የሚቀጡ ሰዎች ቁጥር ጨምሯል