የህብረቱ ስብሰባ ውጤታማ ሆኖ መጠናቀቁን የሴኔጋሉ ፕሬዚዳንትና የህብረቱ ሊቀመንበር አስታወቁ
– ሊቀመንበሩ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ምስጋና አቅርበዋል፣ – አፍሪካውያን ድምጻቸውን የሚያስከብር ዓለም አቀፍ ሚዲያ ያስፈልጋቸዋል፣ የአፍሪካ ህብረት የወቅቱ ሊቀመንበር እና የሴኔጋል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ…
– ሊቀመንበሩ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ምስጋና አቅርበዋል፣ – አፍሪካውያን ድምጻቸውን የሚያስከብር ዓለም አቀፍ ሚዲያ ያስፈልጋቸዋል፣ የአፍሪካ ህብረት የወቅቱ ሊቀመንበር እና የሴኔጋል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ…
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ምክትል ዋና ጸሀፊ አሚና መሃመድ ደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ከተማ ገቡ። ምክትል ዋና ጸሀፊዋ ኮምቦልቻ ከተማ ሲገቡ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ጌታቸው ጀንበርን ጨምሮ…
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከ35ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከሩስያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚካኤል ቦግዳኖቭ ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሮቹ በውይይታቸው ፈርጀ-ብዙ የሆነውን የሁለቱን…