ፕሮፌሠር ካሣሁን ብርሐኑ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በፖለቲካ ሳይንስና አለም ዓቀፍ ግንኙነት ትምሕርት ክፍል መምሕርና ተመራማሪ የነበሩት ፕሮፌሠር ካሣሁን ብርሃኑ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
ፕሮፌሰር ብርሃኑ ባደረባቸው ሕመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ማረፋቸውን ኢፕድ ከዩኒቨርሲቲው ባገኘው መረጃ አረጋግጧል፡፡
ፕሮፌሠር ካሣሁን ላለፉት 36 ዓመታት በዩኒቨርስቲው ውስጥ በመምህርነትና ተመራማሪነት እንዲሁም በልዩ ልዩ ከፍተኛ የሀላፊት ዕርከኖች ላይ ከማገልገላቸው በተጨማሪ በአገር ውስጥና ከአገር ውጪ የተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶችን በማበርከት ይታወቁ ነበር፡፡
የፕሮፌሠር ካሣሁን የቀብር ስነ ስርዓት ነገ የካቲት 16 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሠዓት በየካ ሚካኤል ቤተ ክስርሰቲያን ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት እንደሚፈጸም ኢፕድ ከዩኒቨርሲቲው ያገኘው መረጃ ያሳያል፡፡
Related posts:
በአባቷ የቀብር ስነስርዓት ላይ ለጓደኛዉ የታገቢኛለሽ ወይ? ጥያቄ ያቀረበዉ ግለሰብ አነጋጋሪ ሆኗል
"ሃያ አንዱ ማኅበራዊ ሕግጋት ●●●
የፈለገዮርዳኖስ ት/ቤት መስራች አቶ ሲሳይ ሰነፍ አስተማሪዎችንም ይገርፉ ነበር
ጫማ በመጥረግ የሚተዳደረው ወጣት 975 መጻህፍትን አበረከተ
ባለጸጋ ኤሎን ትዊተርን በ44 ቢሊዮን ዶላር ጠቀለለ
ኢማኑዌል ማክሮን - "ተዉ! እኔ አሁን የፓርቲ ዕጩ አይደለሁም …"
ፊቼ ጫምባላላ- ይከበራል
ውሻ በ120 ሺህ ብር በአዲስ አባበ
ሮማን አብራሞቪች፡ ከማደጎ እስከ ቢሊየነርነት
በተዓምር ካልሆነ እንዴት? የነቀዘ...
ጆ ባይደን ፑቲን በጦር ወንጀለኝነት እንዲከሰሱ ጠየቁ
የዓለም ዋንጫ ድልድል ይፋ ሆነ - ግብጽ ወግጅ ተባለች
የተካደው ሰሜን ዕዝ (የታፋኙ ወጥቶ አደር ማስታወሻ)
የናሚቢያዉ ዘር ማጥፋት
ጌራሲሞቭ የፑቲን ቀኝ እጅና የጦርነት ዶክትሪን ባለቤት