በኤርትራና በትግራይ ህዝብ ነጻ አውጪ ግንባር መካከል ተደረገ የተባለውን የአንድ ወገን ዜና የዘገበበትን አውድ መቀየሩን ቢቢሲ አስታውቆ ዜናውን አሻሻለ። የአፍሪካ ሕብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ የሆኑት ናይጄሪያዊው ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ ትግራይ ክልል እንደሚገኙ አቶ ጌታቸው በቲውተር ገጻቸው ያሰፈሩትን ምስል ዋቢ አድርጎ ዘግቧል። በዘገባውም በማህበራዊ ሚዲያዎች ሲናፈስ የነበረውን ትክክለኛ ምንጭ የሌለው መረጃ በመሽረፍ የኦባሳንጆን መቀለ መሄድ ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ የናይጀሪያ ጉብኝት ጋር አገናኝቷል።
በኤርትራና በይትህነግ መካከል ጦርነት መካሄዱን፣ በጦርነቱም አቶ ጌታቸው እንዳሉት ትህነግ ድል እንደቀናው የዘገበውን ዜና በኤርትራ ቆስቋሽነት እንደተጀመረ ሮይተርስን በመጥቀስ አናቱን የቀየረው ቢቢሲ፣ በድጋሚ አቶ ጌታቸው “ከቀጠናዊ ጉዳዮች ጋር ለመምከር ዛሬ ፕሬዝደንት ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የአፍሪካ ሕብረት ልዩ መልዕክተኛ ኦሳንጆን ተቀብለዋል” ከማለት ውጪ ምንም እንዳላሉ ያመለከተው የቢቢሲ ዜና የኦባሳንጆን የመቀለ መገኘት ማስረጃ ሳያቀርብ መላምቱን አኑሯል።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ” ዓላማው ኢትዮጵያና ኤርትራን ለማጋጨት የታሰበ ትንኮሳ ነው” በማለት ምኞቱ ሊሳካ እንደማይችል ከማስታወቃቸው በፊት፣ ቢቢሲም ዜናውን ከማሻሻሉና የኦባሳንጆን የመቀለ ቆይታ ከማስታወቁ አንድ ቀን በፊት በስፋት ኤርትራና ኢትዮጵያን የሚያጋጭ የፈጠራ ዜና ጭምሮ ባንኮችን፣ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትንና የጸጥታ ተቋማት ላይ ያነጣጠረ የሃሰት ዘመቻ እንደሚከፈት በማህበራዊ ገጽ “አጋሩት” በሚል ተበትኖ ነበር።
- Ethiopia, Somalia dispute won’t transform into turmoil for the Horn of Africadeal between Ethiopia and Somaliland has sent waves of debates throughout the region, has even raised questions about the stability of the Horn of Africa and resulted in a similar deal struck between Somalia and Türkiye recently. However, arguments that the region might fall into turmoil due to Ethiopia’s move are overstated. Addis Ababa, with the deal,… Read more: Ethiopia, Somalia dispute won’t transform into turmoil for the Horn of Africa
- Army Ready To Maintain Legacy Of Adwa Victory: Field Marshal BirhanuIn his remarks at the 128th Adwa Victory Day, Chief of the General Staff of the Ethiopian National Defense Forces, Birhanu Jula, affirmed readiness of the army to maintain the legacy of the Adwa Victory and defend the nation from any internal and external threat. The Adwa Victory Day is being celebrated in the capital Addis… Read more: Army Ready To Maintain Legacy Of Adwa Victory: Field Marshal Birhanu
- A victory that inspired a global black movementIn the highlands of Adwa, 128 years ago Ethiopians recorded what was to eventually be remembered as a memorable chapter in the history of the relations between European colonizers and Africans. It was indeed an unprecedented chapter in the history of the world because no other African country had ever defeated a European army before… Read more: A victory that inspired a global black movement
- Adwa: Beyond Victory and National PrideIn 1896, a momentous victory was declared at the Battle of Adwa, forever etching its significance in Ethiopian history. One hundred twenty-eight years later, this triumph is still celebrated as a symbol of monumental national pride in Addis Ababa. However, Adwa has also become a source of contention throughout the century, triggering competing narratives and… Read more: Adwa: Beyond Victory and National Pride