መንግሥት የዜጎችን ሰላምና ደኅንነት የማረጋገጥ ግዴታውን እንዲወጣ አብን ጠየቀ
ሰኔ 13/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)ሰኔ 11/2014 ዓ.ም በምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ተብሎ በሚጠራ ቀበሌ ነዋሪ የኾኑ በመቶዎች የሚቆጠሩ ንጹሃን አማራዎች ሕጻናት እና ሴቶችን ጨምሮ መጨፍጨፋቸውን…
ሰኔ 13/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)ሰኔ 11/2014 ዓ.ም በምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ተብሎ በሚጠራ ቀበሌ ነዋሪ የኾኑ በመቶዎች የሚቆጠሩ ንጹሃን አማራዎች ሕጻናት እና ሴቶችን ጨምሮ መጨፍጨፋቸውን…
በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ የአማራ ብሔር ተወላጆች በሚኖሩባቸው መንደሮች የተፈጸመው ጥቃት አማራ ክልል እያካሄደ ያለውን የህግ ማስከበር ዘመቻ ለማስተጓጎል ሆን ተብሎ በቅንጅት የተፈጸመ ስለመሆኑ መረጃ…
በኢትዮጵያ ነጹሃንን መግደል፣ ማፈን፣ ማሰቃየት፣ ማፈናቀልና ንብረታቸውን መዝረፍ የተለመደና እንደ ጽድቅ በማህበራዊ ሚዲያ በኩራት የሚሰራጭ ገድል ነው። ባለፉት 27 ዓመታት ሲዘራ የነበረው የዘርና የጥላቻ ፍሬ ውጤት የሆነው ጥቃት በተለይ አማራው…
. ከጆንግሌ እስከ ካይሮ ፡ የሱዳኑ ሚኒስትር ሞት በግብፅ. ዓባይ ~ የዓባይልጅ ▪️ካይሮ በኢትዮ-ደቡብ ሱዳን መሀል‹ደይሊ ኒውስ› የተባለው የግብፅ ጋዜጣ በ2016 ‹‹ደቡብ ሱዳን ጠንካራ ወታደራዊ ኃይል ለመገንባት የግብፅ ወታደራዊ ዕርዳታን…