“ሕወሓት እርዳታን ለወታደራዊ አላማ የመጠቀም አደገኛ አካሄድ ፍጹም ተቀባይነት የሌለው ድርጊት ነው” ሲሉ የአሜሪካ የሴኔት የደህንነት ጉዳዮች ሰብሳቢ ማርክ ዋርነር ገለጹ። ግጭቶችን በማቆም ወደ ሰላማዊ አማራጭ መመለስ ያስፈልጋል ...
Month: August 2022
አሸባሪው ህወሓት በአፋርና አማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎችን በወረረበት ወቅት በርካታ ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመት አስከትሏል። በዚህም ንጹኃን ወገኖችን ለሰው ልጆች በማይገባ አኳኋን ረሽኗል፤ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድሏል፤ ለከፋ አካል ጉዳ...
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ሀሰተኛ መረጃዎችን በማሰራጨት ኢትዮጵያን የብጥብጥ ማዕከል ለማድረግ ሲሰሩ በነበሩና በመገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ህጋዊ እውቅና በሌላቸው 111 የዲጂታል ሚዲያዎች ላይ ክስ መመስረቱን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን...
አሸባሪው ህወሃት ህጻናትን አስገድዶ በጦርነት በማሰለፍ የሚያከናውነውን ጭካኔ የተሞላበት ተግባር የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በተገቢው መልኩ እያወገዘው አለመሆኑን አንድሪው ኮሪብኮ ተናገሩ፡፡ አንድሪው ኮሪብኮ ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ ...
ሞረሽ ብለህ ጥራቸው እሳት ለብሰው እሳት ጎርሰው ይነሱልሃል፣ ሞረሽ ብለህ ጥራቸው እንደ ነብር ተቆጥተው፣ እንደ አንበሳ አግስተው ይመጡልሃል፣ በአፋፉ ዘልቀህ ንገራቸው እየበረሩ ይደርሱልሃል፣ የአተኳኮስ ዘዴውን፣ የአጣጣል ብልሀቱን...
Andargachew Tsege Enabled by the US government, a small group of Tigrayan autocratic and kleptocratic elite violated, in every respect, the peopl...
ሠራዊታችን የድል ሠራዊት ነው !! በየትኛውም ቦታና ጊዜ ፤ አስቸጋሪ መልክአ ምድርንም ሆነ የአየር ፀባይ ተቋቁሞ ግዳጁን በድል አድራጊነት የሚወጣው ጀግናው የመከላከያ ሠራዊታችን ጠላትን በአስተማማኝ መመከት የሚችል ኃይል ነው። መ...
ወረራ ተፈፅሞብናል። ይህን ወረራ በተመለከተ ያለው አቋም አንድ እና አንድ ብቻ ነው። ህዝባችንን አስተባብረን ከተዋጊው የኢትዮጵያ ሰራዊት ጋር በተናበበ መልኩ መመከት። ይህን ማድረግ ከተወረረ ህዝብ የሚጠበቅ ትንሹ ስራ ነው። ድንበ...
የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖምን ጨምሮ የአሸባሪው ህወሃት አመራሮች ማዕቀብ እንዲጣልባቸውና በኢንተርፖል ተይዘው ለህግ ሊቀርቡ እንደሚገባ ዴንማርካዊው ጋዜጠኛ ራስመስ ሶምዴርሊስ ተናገረ። የዓለም ጤና ...
የቆቦ መያዝ ሁለት መሰረታዊ ጥያቄ አስነስቷል። የመጀመሪያው የትግራይ ነጻ አውጪ ግንባር አመራሮች እንደ ወትሮው ጮቤ የረገጠ መግለጫ አለማውጣታቸው ሲሆን ሌላው ትህነግ ዜናውን ይፋ ያደረገው መንግስት ቆቦን ለቆ መውጣቱን ይፋ ካደረ...
“ሁሌም በተጠንቀቅ”፦ በአየር ኃይላችን ተመትቶ የወደቀው አንቶኖቭ አውሮፕላን የኢትዮጵያን መዳከም የሚፈልጉ ታሪካዊ ጠላቶች ንብረት እንደሆነ የሚታመን አውሮፕላን ለአሸባሪው ሕወሓት ድጋፍ ለማድረግ የኢትዮጵያን የአየር ክልል ጥሶ በ...
ከሰሞኑ የሽብር ቡድኑ ህወሐት በመቀሌ ከተማ ውስጥ የሚገኘውን የዓለም የምግብ ድርጅት መጋዘን በኃይል ሰብሮ በመግባት ነዳጅ እና ሌሎች ለሰብዓዊ ድጋፍ አገልግሎት የሚውሉ ቁሳቁሶችን መዝረፉ ዓለም አቀፉን ማሕበረሰብ እያነጋገረ ይገኛ...
ኢትዮጵያ ያላትን የነዳጅ ሀብትና የተፈጥሮ ጋዝ አቅም የሚገልፀው የአዋጭነት ጥናት ሰነድ ዛሬ ይፋ ተደርጓል። ጥናቱ ባለፉት አምስት ወራት በአሜሪካው ኔዘርላንድ ሲዌልና አሶሺዬት ካምፓኒ አማካኝነት የተከናወነ ሲሆ የጥናቱን ሰነድ ለ...
በመሆኑም ልጆችህን ከጉያህ እየነጠቀ ፣ ጥሪትህን እያሟጠጠ እና አግቶ በመያዝ ከሌሎች ኢትዮጵያውን ጋር በአንድነት እና በሰላም እንዳትኖር ጋሬጣ የሆነብህን ደም-የማይጠግብ የሽብር ቡድን ከራስህ ላይ አሽቀንጥረህ በመጣል ራስህን ነጻ...
ራሱን የትግራይ ህዝብ ነጻ አውጪ የሚለው የትግራይ ክልል አስተዳዳሪ ከጦርነቱ ግንባር ጀርባ ጥቃት ሲጀመርበት፣ ያሰበውን ማሳካት የማይችልበት ደረጃ መድረሱ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ለመደራደር ፈቃደኛ መሆኑንን እንዳስታወቀ ተሰማ። የ...
TPLF is anyways the foster child of Egypt and the west ብርሃኑ ሌንጂሶ በሶስተኛ ደረጃ የወያኔ ፍቅር ነው። ወያኔ ምዕራባውያን በኢትዩጵያ ላይ የጫኑት ኢ-ቀጥተኛ ቀኝ ገዥ ነው። ይህን ለማድረግ የ40...