የህውሃት ጦር አዋጊዎች ሚስጢር
77 —-79 አለህ 79-79-97-97
- አለሁ አለሁ 79 አጠገብህ አለ-
- አዎ ከኔጋ አለ
- እንደዚህ ተጠቀሙና 98 እየፈለጋቹሁ ነው
- እሺ 64 አለህ
89 አለህ
65 አለህ
እሺ 77ስ አለህ
*አለሁ
*79 አለህ
*አለሁ
*ለ99 እነግረዋለሁ ስሙኝ ትላንት የተደረገ መጥፎ ነገር ሁላቹሁም እንድታውቁት ነው::
*እሺ
- ከአንድ ቤት 4 ዶሮዎችን አርደው በልተው –
ሁለት ሞባይል
ጨውና በርበሬ
ልብሶች ዘርፈው ሂደዋል ::እሄ የምነግራቹሁ ከአንድ ቤት ብቻ ነው ::
ሸለቆው አከባቢ ያሉ ቤቶችን በሙሉ እየበረበሩ ነው::ስለዚህ እየመራን አይደለንም አካሄዳችንም በደምብ አድርገን እንፈትሽ ይሄ አደጋ ነው በጣም አደገኛ ነው ::
በጣም የሚያስገርም ነው ከአንድ ቤት ትላንት ከእግሩ ላይ ጫማውን አስወልቀው የወሰዱ ታጋዮችም ጭምር አሉ ::
ትላንት ሙሉ ቀን ነው ቤቶቹ ሁሉ እየበረበሩ የዋሉት::
የሰው ሃይላችሁን ዙራቹሁ አረጋግጡ አለበለዝያ እኔ እያዞርኩ እርምጃ እወስዳለሁ ::
እቺን አሁን ተግብሯት እየዞራቹሁ ::
ይሄ 98 ተረድተሀኛል 89 ተረድተሀኛል 65 ተረድተሀኛል 94 ተረድተሀኛል እሺ 79
- ተረድቸሃሁ
ቤቶቹ ሙሉ በሙሉ በስርአት እዛ ማዶ እንዳደረግነው እዚህም ጀምረዋል ከአንዱ የተዘረፈው ቤት ላይ ፎቶ እና ደብዳቤያቸውን አግኝተናል ::
የማን መሆኑን እናሳያቹሃለን :: በጣም የሚያሳዝን ስራ ነው እየተሰራ ያለው ::
ከራበዉ ቢኮራመትም ቢሞትም ጭምር ከዚህ በላይ ግን ለትግራይ ህዝብ ሓዘን ልተውለት ተገቢ አይደለም ::
አሁንም በመንደሮች እየተበታተነ ነው:: በደምብ እዩት ሌላ ስራ የላቹሁም ከበታቻቹሁ ያለውን አደራጁት ::ከአዛዦች ውጭ ሁሉም ይሰማራ ይሂድ ::
ምክትሎቹ ከናንተጋ ያሉት ከአዛዦች ጋር ከበታቻቸውም እየተረዳዱ እያንዳንዱ በቦታው እንዳለ አረጋጣቹሁ ሪፖርት አድርጉ ::
ሪፖርት እፈልጋለሁ አሁን
ካልሆነ እንደ መጥፎ የሆነ እንሰሳ በየቦታው እየተዞረ መጥፎ የሆነ ስራ ነው እየተሰራ ያለው ይሄንን በፍጥነት አውርዱት አሁን::
79 ወስጃታለሁ
91 አላገኘሁትም
-አንተ ልጅ-እየነገርኩህ ነው:: እየገደላቸው ነው!
-የለም አሁን እንዳትገድሉ እጃቸውን ሊሰጡ ከፈለጉ እጃቸውን ይስጡ! እጅ ሊሰጡ የነበሩትን ሁሉቱንም አሁን ገደላቸው::
-እባካቹሁ ኪሳቸውን ፈትሹ:
እሱን ይዘው እንዳይማረኩ! እየነገርኩህ አይደል መጥፎው እያልኩህ እኮ ነው::
ከማዶችን ያለው ማነው?
- በቃ ራሱ
በማዶአችን ያለው ያ መጥፎ የምናውቀው - ኤርትራ ነው
- አይ ያፋኖ የሚባለውን ነው እንጂ!
-አይ በቃ እና እሱ ነው ያየበቀደሙ - አዎ እሱ ነው ያለው በሱ
-በቃ ተረድቸካለሁ ::ፊታቸውን በደምብ ይዩ::
Via Wasu telegram