የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህራን የአስክሬን ሽኝት ተደረገ

የመደወላቡ ዩንቨርሲቲ መምህራንን ጭኖ ወደ ዶዶላ በመጓዝ ላይ የነበረው የግቢው ተሸከርካሪ መንገድ ስቶ ገደል በመግባቱ በተከሰተው የትራፊክ አደጋ አሰቃቂ አደጋው ህይወታቸው ላለፈ 20 መምህራን የአስክሬን ሽኝት ተደረገ

ከመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በተገኘው መረጃ ራቅ ካሉ አካባቢዎች መጥተው በተቋሙ ሲያስተምሩ ለነበሩና በትላንትናው በአሰቃቂ አደጋው ህይወታቸው ላለፈ መምህራን የአስክሬን ሽኝት አድርጓል።
በአደጋው የተጎዱ ሰዎችም ወደ አዳባ፣ ዶዶላ እና ሮቤ ሆስፒታሎች ተወስደው የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው እንደሚገኝ የመደወላቡ ዩንቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር አህመድ ከሊል ተናግረዋል፡፡

See also  The way forward to Ethiopia-U.S. relations: Collaboration or confrontation?

Leave a Reply