Author: topzena1
ለ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር 6.7 ቢሊየን ችግኝ መዘጋጀቱን የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ ፕሮፌሰር እያሱ ኤልያስ አሰታወቁ። በ2013 ዓ.ም 6 ቢሊዮን ችግኝ ለመትከለ ታቅዶ 6 ነጥብ 7 ቢሊዮን መትከል ተ...
ኢትዮጵያ የቀይ ባይህር ወይም በምስራቅ አፍሪቃ የሚፈጸሙ ወንጀሎችንና የመሳሪያ እንዲሁም ህገወጥ የሰዎችን ዝውውር በመቆጣተር ረገድ የሬድ ሲ ኢኒሼቲቭ ፕሮጀክት (Red Sea Initiative) ከፍተኛውን ሃላፊነት እንደምትወጣ በተ...
በድርድር የሰጥቶ መቀበል መርህ ኢትዮጵያ ከትህነግ ምን ታገኛለች? የሚለው ጥያቄ በስፋት እየተሽከርከረ ነው። ከዚያም በላይ መንግስት ስለ ድርድሩ በግልጽ ለሕዝብ የማሳውቀ ግዴታም እንዳለበት እየተጠቀሰ ነው። ለሳንቲም ለቀማና ለተራ...
በአፋር ክልል በኮሪና በጭፍራ ወረዳ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የተገኘ ከ13 ሚሊዮን ብር በላይ መያዙን የአውሳ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል። በአውሳ ዞን በኮሪ ወረዳና በጭፍራ ወረዳ በኬላ ላይ በተደረገ ፍተሻ ከ13 ሚሊዮን ብ...
ሳንጫወት በስነልቦና ይረቱን የነበሩት ግብጾች በኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሁለት ለባዶ ተደቁሰዋል። ድሉ ለመላው ኢትዮጵያዊያን ልዩ ትርጉም ያለው ሆኗል። የህዳሴ ግድብ ማላዊ ላይ በራ ሲሉ በማሀበራዊ ገጾች ስሜታቸውን የገለ...
ዶ/ር አብይ አህመድ በተለያዩ መድረኮች ወልቃይት የበጌምድር አማራ መሆኑን በማያሻማ መንገድ በጠራ አገላለፅ ባረጋገጠበት መንገድ (የጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግር ፊርማ ነው)፤ ወልቃይት በአማራ ክልል መንግስት ስር እየተዳደረ ባለበት ሁ...
ጃዋር መሐመድ በማንኛውም ጌ ሊቀጥል በሚችል ወይም ክስ ማቋረጥ ከእስር ከወጣ በሁዋላ አነጋጋሪ ቃለ ምልልስ ሰጥቷል። የኡቡንቱ ጠያቂዎች ከጃዋር ጋር ያካሄዱትን የቤተሰብ ውይይት የሚመስል ቪዲዮ ካሰራጩ በሁዋላ ጃዋር ላይ ቀድሞ ተቃ...
በወቅታዊ ሀገራዊ የደኅንነትና ጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በመምከር፣ ከብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ የተከበራችሁ የሀገራችን ሕዝቦች፣ ብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት፣ ከአንድ ወር በፊት፣ ሚያዝያ 14 ቀን 2014 ዓ.ም.፣ ...
"የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አባላት ነን" በማለት ጦር መሣሪያና ሐሰተኛ መታወቂያ በመጠቀም ወንጀል የፈፀሙ ተጠርጣሪ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ልዩ የክትትል አባላት ነን በማለት ህገ-ወጥ የጦር መሣሪያና ...
"ባራኪው ንጉሥ ተባራኪዋ ምድር" ሀገራቸውን የሚባርኩ፣ ከዘመናቸው በአሻገር ያለውን ረጅም ዘመን አስቀድመው የለኩ፣ ጥበብ የተቸራቸው፣ ብልሃት የበዛላቸው፣ ታሪክ ከፍ አድርጎ የጻፋቸው፣ ትውልድ የሚያከብራቸው፣ አባታችን ሲል የሚወዳ...
ሰሞኑንን በትግራይ የሃይደር ሆስፒታል በነዳጅ እጥረት ምክንያት ኤሌክትሪክ መቋረጡ ተገልጾ አስደንጋጭ ዜና በይፋ ከክልሉ ሃላፊዎች ተሰምቶ ነበር። ይህንኑ ዜና የተለያዩ ሚዲያዎች ተቀባብለው አቅርበውታል። ኤሌክትሪክ በመቋረጡ አዲስ ...
ዓለም ባንክ ለኢትዮጶያ አንድ መቶ ዘጠና አምስት ዶላር ድጋፍ መስጠቱ ተገለጸ። ድጋፉ በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ክትባትን ለዜጎች ለማዳረስና የጤና ዘርፉን ለማገዝና በጦረነት ለተጎዱ የጤና ተቋማት የሚውል መሆኑንን የገንዘብ ሚኒስቴር ...
በኢትዮጵያ ውስጥ በነጻ አውጪነትና በብሄር ድርጅትነት የሚታወቁ ሙሉ በሙሉ የተካተቱበት አዲስ የፓርቲዎች የምክክር ቤት (caucus) መቋቋሙ ተገለጸ። በስም ከተዘረዘሩት የምክክር ቤት አባል ድርጅቶች ውስጥ ከአፋር ሁለት፣ ከኦሮሚያ...
Ukraine and Russia are also among the world’s top exporters for other important food staples. Around two thirds of the global exports of crucial ...
"አዜብ መስፍንም ቀዳማዊ እመቤት ነበሩ" ይላል ሳህሌ ወልደ ሃና። አዜብ ለሁለት አስርት ዓመታት በኖሩበት ሰፈር መኖር የጀመሩት ዝናሽ ታያቸውንም ሳህሌ እኩል እንደ አዜብ "ቀዳማዊት እመቤት" በሆናቸውን ሲያነሳ " እውነትም ቀዳማዊ...
በአንድ ግለሰብ ቤት የሞርታር ተተኳሽ ተደብቆ መገኘቱን የአምባሰል ወረዳ ሚሊሻ ጽህፈት ቤት አስታውቋል። ጽህፈት ቤቱን እንዳለው የሞርተር ከባድ መሳሪያ ተተኳሽ በፍተሻ የተገኘው በሕዝብ ጥቆማ ነው። በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ...