Author: topzena1
በምስራቅ ሸዋ ዞን 569 የሽብር ቡድኑ ሸኔ አባላት መንግስት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ተቀብለው እጃቸውን መስጠታቸውን የመከላከያና የመንግስት ሚዲያዎች አስታወቁ። ከዚህ በተጨማሪ ሰሞኑንን በተከታታይ የሰላም ጥሪን ተቀብለው በተለያዩ...
ሰሞኑን በውጭ ያሚኖሩና በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለውን የትጥቅ ትግል እንደሚመሩና እንደሚያግዙ የሚናገሩ ወገኖች " ትግሉ ወደ አዲስ አበባ መዛመቱን፣ አዲስ አበባ ላይ ትኩረት መደረግ አለበት" በሚል በተደጋጋሚ ጥሪና መልዕክት ሲ...
ሩሰያ በምዕራቡ ዓለም ለሚጣለው ማዕቀብ ብሪክስን ጨምሮ ባለብዙ ወገን መፍትሄዎችን እንደምትጠቀም አስታውቃለች፡፡ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በቻይና የሁለት ቀናት ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ በጉብኝታቸው ወቅት...
በቴ ኡርጌሳ ቅርበት ወደ መቂ የተጓዙት ከከተማዋ አቅራቢያ ያላቸው የፓፓያ እርሻ ለመመልከት ነበር ተብሏል። የተለያዩ የዜና አውታሮች እንዳሉት ሟች መቂ የትውልድ ከተማቸውም ናት። የኦነግ የፖለቲካ ኦፊሰር አቶ በቴ ኡርጌሳ በትውልድ...
ስያሜው ላይ ከፍተኛ ጥያቄ የሚነሳበት ሸኔ የተሰኘው ታጣቂ ቡድን አቅሙ መዳከሙና በድርጅት ደረጃ እየተፈረካከሰ መሆኑንን የሚያሳዩ መረጃዎች መውጣት ከጀመሩ በሁዋላ በተከታታይ ቀናት በርካታ ታጣቂዎቹ እጅ እየሰጡ ነው። በዛሬው ዕለት...
በአማራ ክልል ከሰማኒያ በላይ ሙስሊሞች መገደላቸውን፣ አርባ ሰባት በላይ ሲታገቱ ከአስር ሺህ በላይ መፈናቀላቸውንና 260 ዘረፋዎች መከናወናቸውን የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ አስታወቀ። የአማራ...
በኢትዮጵያ ህዝብ ዘር፣ ጎሳ፣ አካባቢ፣ ደም ለይቶ እንዲባላና እዲጨፋጨፍ ያልተረጨ ቅስቀሳ፣ ያልፈሰሰ ሃብት፣ ያልተገመደ ሴራ የለም። የዘሩና የደም ቆጠራው ሴራ አልሳካ ሲል በሃይማኖት ሳይቀር ለማጫረስ ያልተፈነቀል ድንጋይ የለም። ...
"ከግድያ ባሻገር የመስጅድ ሚናራ በመሳሪያ ተደብድቧል" ሲሉ የባህርዳር ከተማ ሙስሊሞች ተቃውሟቸውን ማሰማታቸውን ሀሩን ሚዲያ አመለከተ። በሰልፉ " መገደላችን፣ መታፈናችንን፣ መዘረፋችንን፣ ሁሉም ሊያውቀው ይገባል" የሚል መፈክር ጎ...
ወጣት ሶፎኒያስ አስራትን ገድለው ተሽከርካሪውን ዘርፈው የተሰወሩ ማንነታቸው ያልታወቁ ወንጀል ፈፃሚዎችን በ48 ሰዓት ውስጥ ከዘረፉት ተሽከርካሪ ጋር በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ወን...
የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ኢትዮጵያ በድል የቋጨችውን የሻዕቢያ ወረራ በስምምነት ሲቋጩ አብዛኛውን በወረራ ተያዘው የነበሩትን አካባቢዎች ለኤርትራ አሳልፎ የሚሰጥ ስምምነት አልጀርስ ላይ መፈረማቸው አይዘነጋም። ይህ ይግባ...
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ከኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋር ለአንድ ሳምንት በብድር ጉዳይ ውይይት ካደረጉ በሁዋላ ስምምነት መፈረሙ ይፋ ሆነ። ውይይቱ ሙሉ በሙሉ ስምምነት የተደረሰበት ባይሆንም "ከሽፏል" ሊባል የሚችል ...
የላሊበላ ከተማ አሥተዳደር ባሕልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ዲያቆን አዲሴ ደምሴ ከኮሮና ቫይረስ በፊት በዓመት ከተማዋን ከ40 ሺህ በላይ የውጭ ሀገር ጎብኚዎች ይጎበኟት እንደነበር አስታውሰዋል፡፡ ኮቪድ 19 እና የሰሜኑ ጦርነት ...
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ መጋቢት 16 ቀን 2016 ዓ/ም የአማራ ክልል ተማሪዎች መማሪያ መጻህፍትን እንደሰበብ ተመርኩዞ ያወጣውን የዛቻ እና የጠብ አጫሪነት መግለጫ ተመልክተናል፡፡ ጊዚያዊ አስተዳደሩ የአማራ ክልል ...