Author: topzena1
በላይ ባይሳ ሃገርን የመምራት ተግባር በተወሰኑ አመራሮች ብቻም የሚፈፀም ተግባር አይደለም። ይልቁንም በትውልድ ቅብብሎሽ በተተኪዎች የሚፈፀም ረጅም ጉዞ ነውና።ካልሆነ ግን በየጊዜው ድንገት ሳያስበው ወደ አመራርነት የሚመጣ ድንገቴ ...
በርካታ ግፍ ስለመፈጸሙ ጥርጥር የለም። የመከላከያሰራዊት አባላት መሳሪያ ካወረዱ በሁዋላ ታግተው እያለ ታርደዋል። ተጭፍጭፈዋል። ሴት ጀግኖቻችን ግዳጅ ላይ እያሉ በተመሳሳይ ታርደዋል ተጭፍጭፈዋል። መሳሪያ ካወረዱና ከታገቱ በሁዋላ ...
ራሱን የትግራይ ህዝብ ነጻነት ግንባር እያለ የሚተራው ትህነግ ያደራጀው ሰራዊት ሲቪል ልብስ ለብሶ ለማጥቃት ሲንቀሳቀስ በድንገት በመከላከያ ሃይል መደምሰሱ ተሰማ። እህል ዝርፊያ ላይ የተሰማሩም እርምጃ ተወስዶባቸዋል። የሀገር መከላ...
የአማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም ወደ ባንክ እንዲሸጋገር ከባለአክስዮኖች ጋር በባሕር ዳር ውይይት እያደረገ ነው፡፡ በውይይቱ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር አብቁተ አሁን ያስመዘገበው ውጤት ከስኬቶች ...
ማንነትን መሰረት አድርጎ የሚፈጸም ጥቃት እንዲቆምና መንግስት ህግ እንዲያስከብር አምስት ፓርቲዎች በጋራ በሰጡት መግለጫ አሳሰቡ፡፡ ፓርቲዎች በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በተለይም በኦሮሚያ ምዕራብ ወለጋ እና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክል...
በዓለም ላይ ሰዎች በተደራጀ መንግሥት መተዳደር ከጀመሩበት ጊዜ አንሥቶ፣ መንግሥታት በሆነዉም ባልሆነዉም ሲፋለሙ መኖራቸዉን ታሪክ ይነግረናል። እንዲያዉም ታሪክ ራሱ የጦርነት ማስታወሻ ነው። ጦርነት በዉስጡ ያልያዘ የታሪክ መጽሐፍ ...
ባለፉት ሰባት ቀናት ከመጋቢት 17 እስከ መጋቢት 23 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ 14 ሺህ 437 ግለሰቦች በኮቪድ19 መያዛቸው የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አስታወቀ፡፡ የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 100 ግለሰቦች ውስ...
መንግሥት በምርጫ ዙሪያ በመቶ ሺሕ የሚቆጠር ካድሬ እስካለፈው እሑድ ድረስ ማሠልጠኑን፣ ማክሰኞ መጋቢት 21 ቀን 2013 ዓ.ም. በተካሄደው የአዲስ ወግ ውይይት ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ተናግረው፣ ዘን...
በለውጡ ሂደት የተመዘገቡ አንኳር ውጤቶች በዴሞክራሲ ስም ምሎና ተገዝቶ ወደ ስልጣን የወጣው ህወሃት መራሹ ኢህአዴግ “አብዮታዊ ዴሞክራሲና ልማታዊ ዴሞክራሲ” በሚል ርእዮት ስም ለ27 ዓመታት አገሪቷንና ህዝቧን እንዳሻው ሲያደርግ ቆ...
መጋቢት 22 ቀን 2013. የጉዞ ማስታወሻ ‹‹ሰብዓዊነትና ፍቅር ለትግራይና ለመተከል ›› በሚል ከአርቲስት ፣ አክቲቪስትና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ታማኝ በየነ ጋር ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ መስራት ከጀመርኩ ሁለት ወር ሲጠጋኝ ነው ፡...
“--ለዜጎች የሚሻለው በቋንቋ ግድግድ አጥር ውስጥ መታጠር ሳይሆን ዴሞክራሲያዊ መብቱ ተከብሮ፣ በዕኩልነት የሚኖርበት ሐገር ባለቤት መሆን ነው፡፡--” ወሎ የዘርም ሆነ የኃይማኖት አግላይነት የሌለበት ሁሉን አቃፊ ክ/ሐገር ወይም ብ...
ባለፉት ሦስት ዓመታት በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች በተለይም በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ዜጎች በማንነታቸው እየተለዩ በአሰቃቂ ሁኔታ በተደጋጋሚ ጥቃት ሲደርስባቸው ቆይቷል። በአጣዬና በሌሎችም አካባቢዎች ተመሳሳይ ድር...
"…የድሃ ሞት እና ጭፍጨፋ እንዲሁም ያልተረጋጋች ሃገር መፍጠር የእርካታ ምንጫቸውና መኖሪያቸው ያደረጉ ኃይሎችን ያለምህረት የመታገል እንዲሁም በየደረጃው ኃላፊነታቸውን የማይወጡ አካላትን ተጠያቂ የማድረግ ሥራው ተጠናክሮ ይቀጥላል"...
ተከሳሽ ያሲን ባሙድ ኢብራሂም ይባላል የ60 አመት እድሜ ያለዉ ግለሰብ ሲሆን የ9 አመት ህጻን ልጅን አስገድዶ በመድፈሩ ምክንያት በፈፀመው በህፃናት ልጆች ላይ በሚፈፀም የግብረ ስጋ ድፍረት ወንጀል በዐቃቤ ህግ ክስ ተመስርቶበትና ...
በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ብዙ ዋጋ ከከፈሉ ሰዎች መካከል በግንባር ቀደምትነት ስማቸው ይጠቀሳል። በተለይም ባለፉት 27 ዓመታት ህወሓት መራሹ ስርዓት በህዝቦች ላይ የሚፈፅመውን ግፍና በደል በይፋ በመቃወም፣ የቀረበላቸውን መደለያ ...
1ከክስ ነፃ የማድረግ ምንነትና አይነት ከክስ ነፃ ማድረግ ማለት ከቃሉ መረዳት እንደሚቻለው በህግ ከሚጣል ግዴታ፣ ከመከሰስ ወይም ከቅጣት ነፃ ለማድረግ የሚወሰን ውሳኔ ነው፡፡ ከክስ ነፃ ማድረግ የተለያየ አይነት ያለው ሲሆን ምስክ...