Category: law
ከሳውዲ አረቢያ ተመላሽ ዜጎች መካከል ያሉ አጥፊዎችን በምርመራ ለመለየት የሚያስችል የምርመራ ቡድን ወደ ሥራ እንዲገባ አቅጣጫ ተሰጠ የምርመራ ቡድኑ በሙሉ አቅሙ ወደ ሥራ እንዲገባ አቅጣጫውን የሰጠው በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዘርፍ የተ...
በአዲስአበባ በተከበረው በኢድአልፈጥር በዓል ላይ በመስቀል አደባባይ አካባቢ የአድማ ብተና የጭስ ቦንብ በማፈንዳት ወንጀል የተጠረጠረው የፖሊስ አባል በቁጥጥር ስር ውሎ ፍርድ ቤት ቀረበ። የፌደራል ፖሊስ አድማ ብተና ዘርፍ አባል የ...
የከተማ መሬትን በወረራ ለመያዝ አስበው በመደራጀት የመንግስት የሆነውን ጥብቅ ደን በጨፈጨፉ 97 ሰዎች ላይ ክስ ተመሰረተ በእነ ጌጡ ቀለብ ሞገስ መዝገብ 97 ሰዎች ላይ ክስ የመሰረተው በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ የንፋስ ስልክ ላፍ...
ከጥበቃ ሰራተኞች ጋር በመመሳጠር ሁለት ተሽከርካሪዎችን የሰረቁ እና ወንጀሉን ያስተባበሩ የወንጀል ፈፃሚዎች በፅኑ እስራት ተቀጡ፡፡ የተሰረቁት ተሽከርካሪዎች ሰሌዳቸው ተቀይሮ መገኘታቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በአራዳ ...
በኢትዮጵያ መድሐኒት አቅራቢ ኤጀንሲ የመጋዝን ኃላፊ ሆኖ ሲሰራ ድንገት በተደረገ ፍተሻ የዋጋ ግምታቸው ከ5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሆኑ በሀገር ውስጥ በቀላሉ የማይገኙና አጅግ ውድ የሆኑ መድሐኒቶች ጎድለት የተገኙበት ግለሰብ...
ለባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት የተዘረጋ የኤሌክትሪክ ሽቦ ቆርጠው የሰረቁ ሁለት ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ ለአዲስ አበባ የቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት የተዘረጋ የኤሌክትሪክ ሽቦ ቆርጠው የሰረቁ ሁለት ተከሳሾች በጽኑ እ...
የባለቤቱን ፊርማ አስመስለው በመፈረም ከ12 ሚሊየን ብር በላይ ወጪና ገቢ በማድረግ መንግስታዊ ሰነዶችን በሀሰት አስመስሎ በማዘጋጀትና በሀሰተኛ ሰነድ መገልገል ከባድ የሙስና ወንጀል በፈፀሙ ተከሳሾች ላይ ክስ ተመስርቷል። ተከሳሾቹ...
በህገ-ወጥ ንግድ ተሰማርተው በተገኙ ከ33 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ ህጋዊና አስተዳደረዊ እርምጅ መወሰዱን የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ገለፀ፡፡ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ሃላፊ አቶ አደም ኑሪ እንደገለጹት 17 ሺህ 424 ማስጠን...
ማህበረሰቡ በማህበራዊ ሚዲያና በገንዘብ ማስተላለፊያ ዘዴዎች ተታሎ የባንክ ሂሳቡን ለአጭበርባሪዎች ባለማስተላለፍና ገቢ ባለማድረግ ወንጀልን አንዲከላከል የቀረበ ጥሪና ጥቆማ በማህበራዊ ሚዲያ እንዲሁም ሞባይል ባንኪንግን ጨምሮ በሌሎ...
“ወንጀሉ በህገ-ወጥ መንገድ ድንበር በተሻገረው ሰው ላይ ሞት አስከትሎ እንደሆነ አሻጋሪው እስከ ሞት በሚደርስ ቅጣት ሊቀጣ እንደሚችል በህጉ ተደንግጎ ይገኛል” ሰላም ጤና ይስጥልን ውድ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር የማህበራዊ ትስ...
በምስራቅ ሸዋ ዞን ሊበን ጭቋላ ወረዳ በ25 ሄክታር የባለሃብቶች አትክልትና ፍራፍሬ ማሳ ላይ ጉዳት በማድረስ የተጠረጠሩ 19 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ። የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ተወካይ ዋና ኢንስፔክተር...
ፍርድ ቤቱ በዶክተር ደብረጽዮን የክስ መዝገብ የተካተቱ ተከሳሾች በመገናኛ ብዙሃን እንዲጠሩ ትእዛዝ ሰጠ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዶክተር ደብረጽዮን የክስ መዝገብ የተካተቱ ተከሳሾች በጋዜጣና በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽ...
በታመነ ህቦሮ - የኢኮኖሚ ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ህግ • በ1996 ዓ.ም ስራ ላይ የዋለው የኢ.ፌ.ድ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 346 መሰረት የውጭ ምንዛሪ ያለፈቃድ መያዝ የሚያቀጣ ድርጊት ስለመሆኑ ተደንግጓል፡፡ • የ...
የወንጀል ምርመራና ክስ ኮሚቴ በቀጣይ ጥቂት ወራት ውስጥ የምርመራ ስራውን አጠናቆ ወደ ክስ ምስረታ ሊገባ ነው የሚኒስትሮች ግብረ ሀይል የወንጀል ምርመራና ክስ ኮሚቴ በጦርነቱ የተፈጸሙ ወንጀሎችን በተመለከተ በቀጣይ ጥቂት ወራት የ...
በሜቴክ የቀድሞ የስራ ሀላፊዎች ብ/ጀነራል ጠና ቁሩንዲ እናሌ/ኮነሬል አሰፋ ዮሐንስን ጨምሮ በሶስት ተከሳሾች ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላለፈባቸው። ተከሳሾች ስልጣንን ያላግባብ በመገልገል፣ የመንግስት ስራን በማያመች አኳኋን መምራት...
ዐቃቤ ህግ በቤሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከእኛ ውጭ ሌሎች ብሔሮችን እናጠፋለን በማለት ለ49 ሰዎች ሕይወት መጥፋት፡ ከባድ የንብርት ውድመትና ለዜጎች መፈናቀል ምክንያት በሆኑ 93 ተከሳሾች ላይ የምስክሮችን ቃል እያሰማ ነው ። የዐቃቤ ...