Tag: ECONOMY
የትኞቹ ግብዓቶች ላይ እጥረት አለባችሁ የሚል ዝርዝር መጠየቁን መልኩን ገልጾ፤ እስካሁን መልስ ባለመገኘቱ ችግሩን አላወቅኩም፤ መፍትሄም መስጠት አልቻልኩምየማዕድንሚኒስቴር የሲሚንቶ ፋብሪካዎች በድንጋይ ከሰል ዕጥረትና በተለያዩ የግ...
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በፈተናዎች ውስጥ አበረታች እድገት ማሳየቱ መጪው ጊዜ ብሩህ መሆኑን ያመላክታል ሲሉ የምጣኔ ሀብት ባለሙያው አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ አስታወቁ። አቶ ዘመዴነህ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፣ባለፉት ሁለት ዓመታ...
በአፍሪካ ታላቁ እና የአህጉሪቱ የአቪየሽን መሪ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ " ቦይንግ 737 ማክስ " አውሮፕላኑን ዛሬ ጥር 24 ቀን 2014 ዓ.ም ዳግም ወደ አየር መለሰ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የቦርድ ሰብሳቢ፣...
ይህም ማለት በየዘርፎቻቸዉ የሚያስተባብሩ የመንግስት አስፈጻሚ አካላት የመረጃ ቋት በቅንጅት የሚሟላበትን ስርዓት እና የሚተሳሰሩበትን ስርዓት አለመዘርጋቱን ያሳያል፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደር እና ቁጥ...
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሶስት ዓመታት በኋላ የቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን የመጀመሪያ የሙከራ በረራ በተሳካ ሁኔታ ማከናወኑን አስታወቀ። አየር መንገዱ የሙከራ በረራውን ያከናወነው ከአዲስ አበባ ወደ ኬንያ ባካሔደው የደርሶ መ...
ውሳኔው አቃቤ ህግ ባቀረበው መሰረት የተወሰነ ነው የኤፈርት የንግድ ኩባንያዎችን ኮሜርሻል ኖሚኒስ እንዲያስተዳደራቸው መደረጉና ውሳኔውም አቃቤ ህግ ባቀረበው ጥያቄ መሰረት መፈጸሙ ተሰምቷል። ኮሜርሻል ኖሚኒስ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ...
ጦረንቱን ተከትሎ ጤማ ባልሆነ የንብረት ሽያጭና ከባንክ ባንክ ልክ ያልሆነ የገንዘብ ዝውውር ሳቢያ ታግዶ የነበረው የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ከመጪው ሰኞ ጀምሮ ወደ ስራ እንደሚመለስ ተገለጸ። የመሬትና መሬት ነክ ጉዳዮ...
ኢትዮጵያ በምዕራባዊያን ጣልቃ ገብነትና ጫና ሳቢያ የውጭ ምንዛሬ ቋቷ ተመናምኖ ምርቶችን ከውጭ ለማስገባት ያላት አቅም በዛ ቢባል ለሁለት ወር የሚበቃ ብቻ እንደሆነ ይፋ ሆነ። ጦርነቱ ከትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግንባር ጋር ብቻ እ...
የአሜሪካ መንግሥት በአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት /USAID/ አማካይነት በኢትዮጵያ በኦሮሚያ ክልል፣ 400ሺ በላይ ሰዎችን ኑሮ ሊያሻሽል የሚችል፣ በ10.2 ቢሊዮን ብር ሁለት አዳዲስ የመዋዕለ ንዋይ ፕሮጀክቶችን ተ...
የሦስተኛው ሙሊት ዝግጅት~ የግብፁ ናይል online ዘገባበአጭር ጊዜ ውስጥ ኢትዮጵያ ላይ ችግርም ረሀብም ጦርነትም፣ ማዕቀብም ተከስተዋል። ይህ የሆነው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው። ረሀብ ጦርነት ማዕቀብ ያልደፈረው ኢኮኖሚ እንዳለ ሆኖ ለ...
የኢትዮጵያ ባንኮች በተለያዩ መንገዶች እጃቸው ከሚገባው የውጭ ምንዛሪ 70 በመቶውን ወደ ማዕከላዊ ባንክ እንዲያስተላልፉ ታዘዋል። ከነሐሴ 2013 ዓ.ም ወዲህ ባሉት ወራት ባንኮች የወጪ ንግድ እና ሐዋላን ጨምሮ በተለያዩ መንገዶች ...
በኮምቦልቻ የኢንዱስትሪ ፓርክ በሚገኙ ድርጅቶች ላይ የህወሓት አማፂያን ያደረሱት ዝርፊያና ውድመት ከፍተኛ የሚባል መሆኑን የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ ለቢቢሲ ገለፁ። እንደ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገለጻ በኢንዱ...
የግል መገልገያ እቃዎችን በቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት ለማስገባት ለመንገደኞች የተፈቀደውን መመሪያ ተገን አድርገው ከመመሪያው ውጭ በህገወጥ ንግድ ላይ የተሰማሩ ተመላላሽ መንገደኞች በመንግስትና በህጋዊው ነጋዴ ላይ ጫና እያደረሱ በ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተያዘው በጀት ዓመት ለግሉ ዘርፍ፣ ለግብርና ግብዓትና ለመንግስት የልማት ድርጅቶች ከ100 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታውቋል። መንግስት አስቀምጦት የነበረው የብድር ክልከላ መነሳት የ...
ህገ-ወጥ ድርጅቶች ሲጠቀሙባቸው ከነበሩ የካሽ ሬጂስተር ማሽኖች ከ32 ቢሊየን ብር በላይ ሀሰተኛ ግብይት መፈፀሙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ሰሞኑን 63 ህገ-ወጥ ድርጅቶች እና ለህገ-ወጥ ዓላማ ሲውሉ የነበሩ 20 የ...
ቻይና ለአፍሪካ 600 ሚሊዮን የኮቪድ-19 ክትባት በነጻ እንደምትሰጥ ፕሬዝደንት ሺ ዢንፒንግ ቃል ገብተዋል። ፕሬዝደንቱ ይፋ ባደረጉት የቻይና አፍሪካ ትብብር ርዕይ 2035 የመጀመሪያ ሶስት አመታት የአፍሪካን የወጪ ንግድ ለማገዝ፣...