መረጃ በርባሪዉ የምዕራባዉያንን የዉስጥ ሚስጥር አፈንፍኖ ይፋ የሚያወጣዉ የፈረንሳዩ “Press Tv Francias’s” የመረጃ አዉታር ኢትዮጰያን በተመለከተ አዲስ ሚስጥራዊ መረጃን በድህረ ገፁ ይዞ ወጥቷል፤ እነሆ እኛም ጀባ ብለናችኋል።
የኢትዮጲያ ጦር የትግራይ ክልል አማፂያን የያዙትን የአማራ’ና አፋር ክልል ከተቆጣጠሩ በኋላ የአሜሪካ መንግስት በህወሓት ላይ ያለዉን የጋራ ዉል ሊስርዝ መሆኑን የመረጃ ማዕከሉ ዘግቧል። ለዚህም እንደ ምክንያት የተጠቀስዉ አማፂያኑ የህወሓት ሠራዊት በወረራ በያዛቸው ከተሞች የፈፀመዉ ግፍ የሕዝብን የቁጣ ማዕበልን ቀስቅሶ የመተላለፊያ ቀዳዳዉን መድፈኑ USAን ተስፋ ማስቆረጡን በስፋት አስነብቧል።
አሜሪካ በኢትዮጵያ የምታደርገዉ የእጅ አዙር ጦርነት የቋመጡበት የድል ተስፋዉ ተመናምኗል ያለዉ የመረጃ አውታሩ አዲሱን ዕቅዷንም እንዲሁ ይፋ አድርጓል። ዋሽንግተን በሉዓላዊ ሐገራቴ የውስጥ ጉዳይ ጥቅሟን ያማከለ የዉክልና ጦርነት ስትፈፅም ሴናተሮቿን በሁለት ጎራ ከፍላ አንዱ የመንግሥት ሌላኛዉን የተቃዋሚ ቡድን ደጋፊ አድርጋ ታስቀምጣለች።
በሁለቱም የተፋላሚ ቡድኖች ዉስጥ የሚገኙት የአሜሪካ ሴናተሮች አሽናፊዉን ቡድን ከአሜሪካ ማዕከላዊ መንግሥት ጋር ድፕሎማት በመሆን በሽምግልና በወዳጅነት ለማስተሳስር የተጣለበት ማዕቀብ ተነስቶለት ኢኮኖሚዉ የሚያንሠራራበትን ሁኔታ እንዲመቻች ይማፀኑታል። Press Tv Francain’s የመረጃ አዉታር የዋይት ሐውስ የወደፊት ዕቅድ በኢትዮጵያ የፌደራል መንግሥቱን አቋም ሲደግፉ የነበሩ ሴናተሮቹንና ፖለቲከኞቹን ወደ አዲስ አበባ በመላክ ትስስሩን በማጠናከር ላይ ያተኮረ ሥራ እንደሚሆን ዘግቧል።
አሜሪካ በኢትዮጵያ ያለዉ ጦርነት በድርድር መቋጫን ያግኝ በማለት አማፂያኑን ህወሓትን ከሞት ለመታደግ በቱርክ፣ ቻይናና ሩሲያ ለኢትዮጵያ መንግሥት የሚያደርጉትን የመሳሪያ ድጋፍ እንዲያቆሙ ያደረገችዉ ጥረት አለመሳካቱን ተከትሎ ህወሓትን አውላላ ሜዳ ላይ ጥላዋለች ሲል የመረጃ ማዕከሉ አስታውቋል።
የአማፂያኑ ፍፃሜም ከጫፍ መድረሱን የገለፀዉ Press Tv Francaic’s የዜና አዉታር የቡድኑ መሪዎች የሚጠብቃቸዉን ሁለት ዕድል መርጠዉ እንደሚጠቀሙም አስታውቋል።
⓵ እጅ ስጥተዉ ለፈፀሙት ወንጀል የሕግ ፍርዳቸውን በፀጋ መቀበል፣
⓶ በቀረች ጥይትና አቅማቸዉ ተፋልመዉ መደምሰስ ሲል የመረጃ ትንታኔዉን አሳርጓል።
Mohammed_jemal
- የኢትዮጵያን – “መከራዋን ካልተሸከምንላት ኢትዮጵያዊነቱ ምኑ ላይ ነው” አብይ አሕመድ“ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ” እያሉ በስሟ ሲምሉ የነበሩ ብዙዎች ነበሩ፤ ከልባቸው ለቃላቸው ታምነው ልጅ የሆኗት ግን ጥቂቶች ብቻ… Read more: የኢትዮጵያን – “መከራዋን ካልተሸከምንላት ኢትዮጵያዊነቱ ምኑ ላይ ነው” አብይ አሕመድ
- አቡነ አብርሃም “እንዳይረፍድብን” ሲሉ ለመጸጸት እንኳን ዕድል እንዳይታጣ አስጠነቀቁ“ወገኖቼ እንማርና እናስተምር፣ ወንጀልን እንጸየፈው፣ እንጥላው፣ ወንጀልን ተጸይፈን ወንጌልን እንውደደው፣ በወንጌል እንኑር፣ ወንጌል ሕጓም ስርዓቷም ያማረች… Read more: አቡነ አብርሃም “እንዳይረፍድብን” ሲሉ ለመጸጸት እንኳን ዕድል እንዳይታጣ አስጠነቀቁ
- ደም ማነስ—መንስኤው፣ ምልክቶቹና ሕክምናውቤት የተባለች አንዲት ሴት እንዲህ ብላለች፦ “ደም ማነስ የያዘኝ በአሥራዎቹ ዕድሜ ሳለሁ ነው። ቶሎ ይደክመኝ፣ አጥንቶቼን… Read more: ደም ማነስ—መንስኤው፣ ምልክቶቹና ሕክምናው
- የትግራይ አመራሮች ከፌደራል መንግስት ጋር ያደረጉት የተለየ ስምምነት አለ?ሰሞኑን በራያ አላማጣ አቅጣጫ የትግራይ የታጠቁ ሃይሎች በግጭት መሰማራታቸውን ተከትሎ ከሃምሳ ሺህ በላይ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን ገለልተኛ… Read more: የትግራይ አመራሮች ከፌደራል መንግስት ጋር ያደረጉት የተለየ ስምምነት አለ?
- ሶማሌላንድ የባህር በር ስምምነቱ በሁለት ወር ውስጥ ይቋጫል አለች፤ “መንግስት ውሉን ትቶታል” አቶ ኤሊያ መሰረትዜናው ከተሰማ ጀምሮ በከፍተኛ የተቃውሞ መግለጫና ማስተንቀቂያ የታጀበው የኢትዮጵያና የሶማሌላንድ ስምምነት ወደ መገባደዱ እያመራ እንደሆነ ተገለጸ።… Read more: ሶማሌላንድ የባህር በር ስምምነቱ በሁለት ወር ውስጥ ይቋጫል አለች፤ “መንግስት ውሉን ትቶታል” አቶ ኤሊያ መሰረት
- የነዳጅ ድጎማን በማጭበርበር የሙስና ወንጀል ለተጠረጠሩ በስር ፍ/ቤት የተሰጠ ዋስትና ፀናላቸው፤ ከአገር አይወጡምየፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የትራንስፖርት ስምሪትና የነዳጅ ድጎማን በማጭበርበር ሙስና ወንጀል ለተጠረጠሩ 11 ግለሰቦች በስር ፍ/ቤት… Read more: የነዳጅ ድጎማን በማጭበርበር የሙስና ወንጀል ለተጠረጠሩ በስር ፍ/ቤት የተሰጠ ዋስትና ፀናላቸው፤ ከአገር አይወጡም
- መንግስት ስድተኞችን አልቀበልም በማለቱ የአውሮፓ ኅብረት በኢትዮጵያውያን ላይ ጊዜያዊ የቪዛ ገደብ ጣለየአውሮፓ ኅብረት በኢትዮጵያውያን ላይ ጊዜያዊ የቪዛ ገደብ ጣለ ምክንያቱም “የኢትዮጵያ መንግሥት በሕገ ወጥ መንገድ የአውሮፓ ኅብረት… Read more: መንግስት ስድተኞችን አልቀበልም በማለቱ የአውሮፓ ኅብረት በኢትዮጵያውያን ላይ ጊዜያዊ የቪዛ ገደብ ጣለ
- “ሰራ ሰራ አድርጌ ቶሎ እመለሳለሁ” ሚሊየነሩ የሸኔ የ”ነጻነት” ታጋይ ወደ ጫካ ሲገባ ስንብት ላይ የተናገረውየሚነሳው ጉዳዩ ልብ ሰባሪ ነው፣ ያስቃል፣ ያዝናናል፣ ያስገርማል፣ ያሳዝናል፣ ይቀፋል፣ ያሳፍራል፣ ለማመን ያስቸግራል … አንባቢ ስም… Read more: “ሰራ ሰራ አድርጌ ቶሎ እመለሳለሁ” ሚሊየነሩ የሸኔ የ”ነጻነት” ታጋይ ወደ ጫካ ሲገባ ስንብት ላይ የተናገረው
- ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያና የደኅንነት ስጋት – አቅራቢ፣ ፈላጊ፣ ነጋዴ፣ ደላላ ተገናኙና መደበኛ ገበያ ሆነ!በፖለቲካም ሆነ በአካባቢያዊ አጀንዳ ነፍጥ ያነገቡ እና ጦርነትን አማራጭ አድርገው የሚንቀሳቀሱ ኢ -መደበኛ አደረጃጀቶች ሁሉ የጦር… Read more: ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያና የደኅንነት ስጋት – አቅራቢ፣ ፈላጊ፣ ነጋዴ፣ ደላላ ተገናኙና መደበኛ ገበያ ሆነ!