ነጻ – አሳብ / OPINION
አሮጌውን ወይን በአዲስ አቁማዳ ! የኖርንበት ፣ የቸከ የሰለቸ የፖለቲካ …
የኢትዮጵያ ታሪክ የእርስ በእርስ ጦርነት civil war & strife ነው። ይሄንን ያደፈ ጉድለታችንን ማስተካከል የምንችለው መሀከለኛውን መንገድ የያዙ ስብስቦችን በማብዛት ነው። ችግሩ በእኛ ሀገር ፖለቲካ መሀከሉን መንገድ ልትይዝ ስትሞክር የሚወረወርብህ
ሞት አቀንቃኝ የግጭት ነጋዴዎች
የአማራ ክልል ሕዝብ ሕግ አክባሪ ሰላም ወዳድ ታላቅ ሕዝብ ነው። ሕዝቡ የሚፈልገው በሰላም ወጥቶ መግባት መልማት እንጅ የግል ጥቅሙ የተነካበት፣ ግጭትን የሕልውና ምንጩ ባደረገ የፍለጠው ቁረጠው መፎክር አስጨፋሪዎች ከሕግ ያመለጠ
ማን ነው ቀውስ የሚጠምቅልን? ከቀውሱ ብሁዋላስ? አዲስ አበባ መርዝ ታቅፋለች
ትርምሱ እንጂ ከትርምሱ በሁዋላ ምን፣ እንዴትና፣ በነማን አማካይነት ማረጋጋቱ እንደሚከናወን በውል ሳይቀመጥ በገፊና ጎታች ትርክት ተናበው የሚንጡን ቅርንጫፋቸው ውጭ፣ ስራቸው ደግሞ አዲስ አበባ ነው። አዲስ አበባ መርዝ ታቅፋ መሽቶ ይነጋባታል።
ኢትዮጵያን እያመሳት ያለው የ”ገፊና ጎታች ሤራ” ሲገለጥ
እዚህ ላይ ከጎጃም በሚዋሰነው ወለጋ ውስጥ በሸኔ የሚፈጸመውን መፈጠርን የሚያስጠላ ግፍ መጥቀስ የግድ ይላል። ማንም ይሙት የሚገደለው ሁሉ አማራ፣ ገዳዩ ደግሞ ሸኔ ብቻ እንዲባል ለምን ተፈለገ? የሸኔ የፖለቲካ ፕሮግራምና ዓላማ
ዘመድኩናዊነትን ያሸነፉ አባት !
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን በቅርብ ጊዜ የወረራት ፣ የተጣባት ቫይረስ ዘመድኩናዊነት ይባላል። ዘመድኩናዊነት እንደ ቀደመው ዘመን ፈሪሳዊነት 99.9% ጊዜውን የሚያጠፋው የእግዜሩን ቃል በማካፈል ፣ ቀን የጎደለባቸውን ደገፍ ማድረግ ላይ አይደለም። ዘመድኩናዊነት
የምዕራቡ ክንድ … አስተማማኝ ሃይል
በህግ ማስከበር ዘመቻው ግንባር ቀደም ነው ፤ በህብረ ብሔራዊ እና የህልውና ዘመቻው ስኬታማ ነው፤ በላቀ የሜካናይዝድ እውቀቱ በጠንካራ ስነ አዕምሯዊ እና ወታደራዊ ዝግጁነቱ ከሌሎች አሀዱዎች ጋር በመናበብ አገርን ከብተና ህዝብን
ENTERTAINMENT
ሟችን በጭፈራ የሚሸኘው ማህበረሰን
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በኮንሶ ዞን ውስጥ ተወልደው ያደጉት ዶ/ር ኦንጋዬ
በዩኬ የውሸት አባት ለመግዛት ከፍተኛ ገንዘብ የሚከፍሉት ስደተኛ ነፍሰጡሮች በዩኬ
በርካታ በዩናይትድ ኪንግደም (ዩኬ) ጥገኝነት ጠያቂ ነፍሰ ጡሮች ለሚለወደው ልጅ
ምእራብ ሸዋ በቅሎ ወለደች
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ባኮ ቲቤ ወረዳ አንዲት በቅሎ
ሴት አትሌቶች በሞሮኮ በተደረገ የዳይመንድ ሊግ ውድድር አሸናፊ ሆነዋል
በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር በተካሄደው ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ውድድሩን
[የሽግግር መንግስት] ሊቋቋም ነው !!
ከከፍተኛ ጭቅጭቅ፣ ከከፍተኛ ንትርክ፣ ከከፍተኛ ትንቅንቅ በሁዋላ የብልጽግና የስራ አስፈጻሚ
ያልተገረዛችሁ ተገረዙ!! አሉ ጌታቸው ረዳ
መገረዝ የዘመኑ፣ የዛሬ፣ እንደውም የአሁን አንገብጋቢ ጥሪ ነው። “ተገረዙ” ያሉት
እዚህ ያስተዋውቁ
