Site icon ETHIO12.COM

ከትግራይ የመጡ የሽብር ቡድኑ አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ

ከትግራይ ክልል የመጡ የሽብር ቡድኑ አባል የሆኑ ሁለት የልዩ ኃይል አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ።

እነዚህ የሽብር ቡድኑ አባላትአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ቱሉ ዲምቱ አካባቢ 11:00 ሰዓት ላይ በቁጥጥር ሥር ውለዋል።

በቁጥጥር ሥር የዋሉት የሽብር ቡድኑ አባላትም፦

1ኛ. ዘመን ገ/እግዚአብሔር (የጥበቃ መምሪያ አባል የነበረ የፈንጂ ባለሞያ)

2 ኛ. ገ/ኪዳን ገ/ጻድቅ የልዩ ኃይሉ አባል ናቸው።

የሽብር ቡድኑ አባላት ላይ የፌደራል ፓሊስ ምርመራ እያካሄደ መሆኑን የከንቲባንጽህፈት ቤት አስታውቋል።

(ኢ.ፕ.ድ)

Exit mobile version