አገራዊ የምክክር መድረክ ከጦርነቱ ጋር ተያይዞ ከአሸባሪው ቡድን ጋር የሚደረግ ድርድር አይደለም” ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።
መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ከበደ ደሲሳ በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፤ አገራዊ የምክክር መድረኩ ሪፎርም ከተጀመረ ወዲህ ዘላቂ የሠላም ግንባታ ለማምጣት የታሰበ ነው።
በአሁን ወቅት አንዳንድ ግለሰቦች ጉዳዩን በደንብ ባለመረዳታቸው ከአሸባሪው ቡድን ጋር የሚደረግ ድርድር አድርገው ማሰባቸው ስህተት እንደሆነ ተናግረዋል።
አገራዊ የምክክር መደረኩ ሁሉን አካታች የሆነ ሠላምና አገረ መንግስት ግንባታ ላይ ያተኩረ እንደሆነና ለዚህም ነጻና ገለልተኛ ተቋም ለመመስረት በሂደት ላይ መሆኑን ጠቁመዋል።
መድረኩ እንዴትና በምን አይነት ሁኔታ እንደሚካሄድ የራሱ መመሪያ ተዘጋጅቶለት በነጻና ገለልተኛ ተቋም እንደሚመራም ጠቅሰዋል።
(ኢ ፕ ድ)
- የትግራይ አመራሮች ከፌደራል መንግስት ጋር ያደረጉት የተለየ ስምምነት አለ?
- ሶማሌላንድ የባህር በር ስምምነቱ በሁለት ወር ውስጥ ይቋጫል አለች፤ “መንግስት ውሉን ትቶታል” አቶ ኤሊያ መሰረት
- የነዳጅ ድጎማን በማጭበርበር የሙስና ወንጀል ለተጠረጠሩ በስር ፍ/ቤት የተሰጠ ዋስትና ፀናላቸው፤ ከአገር አይወጡም
- መንግስት ስድተኞችን አልቀበልም በማለቱ የአውሮፓ ኅብረት በኢትዮጵያውያን ላይ ጊዜያዊ የቪዛ ገደብ ጣለ
- “ሰራ ሰራ አድርጌ ቶሎ እመለሳለሁ” ሚሊየነሩ የሸኔ የ”ነጻነት” ታጋይ ወደ ጫካ ሲገባ ስንብት ላይ የተናገረው
- ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያና የደኅንነት ስጋት – አቅራቢ፣ ፈላጊ፣ ነጋዴ፣ ደላላ ተገናኙና መደበኛ ገበያ ሆነ!
- ምን ያክል ተዘጋጅተናል? ጥድፊያ አገር አልባ ለመሆን !! ህጻናቱ ምን አጠፉ?
- የደም ግፊት በመለካትና ክትትል በማድረግ የስትሮክ ተጋላጭነትን መቀነስ
- የስኳር ህመም አይነቶች እና ምልክቶች