Site icon ETHIO12.COM

Missing Princeton student found dead on campus, university says

A Princeton undergraduate whose disappearance late last week sparked a massive search was found dead on the edge of campus Thursday afternoon, authorities said.

ዜናውን ሰምተውና መረጃውን አይተው ከተቆረቆሩ ዜጎች መካከል አቶ ሃይሌ ሙሉ ይህን ሲሉ በማህበራዊ ገጻቸው ጽፈዋል

አሜሪካ ውስጥ ስመ ጥር ከሆኑት ዩንቨርስቲዎች አንዱ በሆነው Princeton University ተማሪ የነበረችው ምስራች እውነቴ መጥፋቷ ከተነገረ ከስድስት ቀናት በኋላ በዩንቨርስቲው ግቢ ውስጥ ሞታ መገኘቷን የሚገልፀውን አሳዛኝ ዜና ትናንት ሰምተናል።
አሳዛኙ ክስተት ግን ይሄ ብቻ አይደለም። የልጅቷ አስከሬን ምርመራ ተደርጎ ገና ውጤቱ ሳይታወቅ አቃቤ ህግ “በሰውነቷ ላይ ምንም አይነት ጉዳት ስለማይታይ ጥርጣሬ የሚያስነሳ ወይም ወንጀል ተፈፅሞባት ነው የሞተችው ብሎ ለመናገር የሚያስደፍር ነገር የለም” የሚል አሳፋሪ መግለጫ መስጠቱ ለወዳጅና ቤተሰቦቿ ሌላ መሪር ሃዘን የሚፈጥር ድርጊት ሆኗል።
እንደ ምስራች አይነት ከታዋቂ ዩንቨርስቲ ልትመረቅ አንድ አመት የቀራት፣ተስፋ ያላት ፣ ወጣትና ጤናማ ሰው ቀርቶ እድሜው የገፋና የጤና ጉድለት ያለበት ሰው ሞቶ ሲገኝ እንኳን የአስከሬን ምርመራ ሳይደረግ የሞቱ ምክንያት ይሄ ነው ተብሎ አይነገርም። አቃቤ ህግና ፕሪንስተን ዩንቨርስቲ ግን ምስራች ራሷን የገደለች ወይም በጤና እክል ምክንያት የሞተች አስመስለው እየተናገሩ ነው።
ፕሪንስተን ዩንቨርስቲ ይህንን ያደረገበት ምክንያት ግልፅ ነው። ዩንቨርስቲው ግድያ የተፈፀመበት ቦታ መሆኑ ከታወቀ የዩንቨርስቲው ስም ይጎድፋል የሚል ፍርሃትት ስላለው ነው ወንጀሉን መደባበቅ የፈለገው። የአቃቤ ህግ የዚህ አሳፋሪ ድርጊት ተባባሪ መሆን ግን ያሳዝናል።
ምስራች ከመሞቷ በፊት ስታደርገው የነበረው እንቅስቃሴ ሳይመረመር፣ መደፈርና አለመደፈሯ በሃኪም ምርመራ ሳይጣራ ፣ ከእሷ ጋር የሚታይ ወይም እሷን ሲከታተላት የነበረ ሰው መኖርና አለመኖሩ ሳይታወቅ (በግቢው ውስጥ የደህንነት ካሜራ ይኖራል የሚል እምነት ስላለኝ ነው)፣ ከመሞቷ በፊት በስልኳ ከማን ጋር ስትደዋውል ወይም ቴክስት ሜሴጅ ስትለዋወጥ እንደነበረ ሳይጣራ፣ ሩም ሜቶቿ የሚሰጡት ቃል ሳይደመጥና ሌሎችም የሚጠረጠሩ ሰዎች ለፖሊስ ቃላቸውን ሳይሰጡ “ሞቷ ጥርጣሬ የሚያስነሳ ነገር የለውም” ብሎ መናገር ድንቁርና ብቻ ሳይሆን ዘረኝነትም ነው። ሟቿ ነጭ ብትሆን ኖሮ አስከሬኗ በተገኘ በሰአታት ልዩነት ውስጥ አቃቤ ህግ እንዲህ አይነት የሚያሳዝን መግለጫ አይሰጥም ነበር።
አሜሪካ የምንኖር ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የዚች ልጅ ደም ከንቱ ሆኖ እንዳይቀር እባካችሁ “Justice for Misrach” ብለን እንጩህላት! Via Haile Mulu FB.

A facilities employee discovered Misrach Ewunetie’s body near the university’s tennis courts around 1 p.m. Thursday, Mercer County prosecutor Angelo Onofri and Kenneth Strother Jr., Princeton’s vice president for public safety, said in a statement.

There were “no obvious signs of injury and her death does not appear suspicious or criminal in nature,” they said, adding that an autopsy has been ordered to determine the 20-year-old student’s cause of death.

“Misrach’s death is an unthinkable tragedy. Our hearts go out to her family, her friends and the many others who knew and loved her,” the university’s vice president for campus life, W. Rochelle Calhoun, said in a statement.

The tennis courts are near where officials said Ewunetie was last seen around 3 a.m. Friday, in the vicinity of the Scully Hall student residence building. Her family asked Princeton to check on her Sunday night after not hearing from her for several days, the school said. On Monday evening, university officials issued an alert that she was missing and asked for the campus community’s help in locating her.

The evening before, Ewunetie, a junior, volunteered during a music event at the Terrace Club, one of Princeton’s 11 eating clubs, according to the Daily Princetonian. Many upperclassmen at the university socialize and eat their meals at the off-campus clubs. After the club closed, she and other members on duty “left for the night,” the club’s student officers told the newspaper.

The school said Tuesday that authorities were using a helicopter, drones and watercraft in the search, and stepped up its law enforcement presence on campus as the efforts to find Ewunetie continued.

Ewunetie’s brother, Universe Ewunetie, described her to NBC News as “a very smart, empathetic person who cares for people.”

“She’s loved and cared for, and we’re missing her,” he said.

The family is originally from Ethiopia, he told the outlet. Ewunetie grew up in Euclid, Ohio, and Princeton is her only connection to New Jersey, he said. He added that her phone appeared to lose connection Sunday.

In an interview with CNN, Sara Elagad, executive director of Minds Matter Cleveland, said Ewunetie graduated in 2020 from the nonprofit program, which is designed to prepare low-income, high-achieving students for success in college.

New Jersey Gov. Phil Murphy (D) sent a message of condolence via Twitter on Thursday, saying he was “heartbroken” by the news.

“Our hearts go out to her family, friends, and fellow students who knew and loved her,” Murphy said in the tweet.

Princeton said the university is planning a memorial for Ewunetie and will announce details at a later time.

washington post

Exit mobile version