” ቤቴ እንዳለሁ ይሰማኛል” ሲሉ ነው በግዳጅ ግድቡን ኡእሚጠብቁበትን አግባብ የገለጹት። የመከላከያ ሰራዊት ሌላው አባል ” የተሰራንበትን ቁመናችንን አለማወቃቸው ነው” ሲል ዋጋ ለመክፈል መዘጋጀቱን ያስረዳል።
ኢትዮጵያ ሃይሏ ተበታትኖ ራሷን እንድታጋልጥ በየአቅጣቻው ዘመቻ ቢከፈትባትም ሁሉንም አሸንፋ በድል እንደምትወጣ አባላቱ በሙላት ይናገራሉ። ህዝብ በራሱ ሃይል የገነባው ነው። ለኢትዮጵያዊያን የመኖራችን ማሳያ ነው። አይሳካም የሚሉ ካሉ የሰራዊቱን አቋምና የተገነባበትን ስብዕና ያለመረዳት … ቪዲዮውን ያድምጡ
- የትግራይ አመራሮች ከፌደራል መንግስት ጋር ያደረጉት የተለየ ስምምነት አለ?
- ሶማሌላንድ የባህር በር ስምምነቱ በሁለት ወር ውስጥ ይቋጫል አለች፤ “መንግስት ውሉን ትቶታል” አቶ ኤሊያ መሰረት
- የነዳጅ ድጎማን በማጭበርበር የሙስና ወንጀል ለተጠረጠሩ በስር ፍ/ቤት የተሰጠ ዋስትና ፀናላቸው፤ ከአገር አይወጡም
- መንግስት ስድተኞችን አልቀበልም በማለቱ የአውሮፓ ኅብረት በኢትዮጵያውያን ላይ ጊዜያዊ የቪዛ ገደብ ጣለ
- “ሰራ ሰራ አድርጌ ቶሎ እመለሳለሁ” ሚሊየነሩ የሸኔ የ”ነጻነት” ታጋይ ወደ ጫካ ሲገባ ስንብት ላይ የተናገረው