በኤርትራና በትግራይ ህዝብ ነጻ አውጪ ግንባር መካከል ተደረገ የተባለውን የአንድ ወገን ዜና የዘገበበትን አውድ መቀየሩን ቢቢሲ አስታውቆ ዜናውን አሻሻለ። የአፍሪካ ሕብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ የሆኑት ናይጄሪያዊው ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ ትግራይ ክልል እንደሚገኙ አቶ ጌታቸው በቲውተር ገጻቸው ያሰፈሩትን ምስል ዋቢ አድርጎ ዘግቧል። በዘገባውም በማህበራዊ ሚዲያዎች ሲናፈስ የነበረውን ትክክለኛ ምንጭ የሌለው መረጃ በመሽረፍ የኦባሳንጆን መቀለ መሄድ ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ የናይጀሪያ ጉብኝት ጋር አገናኝቷል።
በኤርትራና በይትህነግ መካከል ጦርነት መካሄዱን፣ በጦርነቱም አቶ ጌታቸው እንዳሉት ትህነግ ድል እንደቀናው የዘገበውን ዜና በኤርትራ ቆስቋሽነት እንደተጀመረ ሮይተርስን በመጥቀስ አናቱን የቀየረው ቢቢሲ፣ በድጋሚ አቶ ጌታቸው “ከቀጠናዊ ጉዳዮች ጋር ለመምከር ዛሬ ፕሬዝደንት ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የአፍሪካ ሕብረት ልዩ መልዕክተኛ ኦሳንጆን ተቀብለዋል” ከማለት ውጪ ምንም እንዳላሉ ያመለከተው የቢቢሲ ዜና የኦባሳንጆን የመቀለ መገኘት ማስረጃ ሳያቀርብ መላምቱን አኑሯል።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ” ዓላማው ኢትዮጵያና ኤርትራን ለማጋጨት የታሰበ ትንኮሳ ነው” በማለት ምኞቱ ሊሳካ እንደማይችል ከማስታወቃቸው በፊት፣ ቢቢሲም ዜናውን ከማሻሻሉና የኦባሳንጆን የመቀለ ቆይታ ከማስታወቁ አንድ ቀን በፊት በስፋት ኤርትራና ኢትዮጵያን የሚያጋጭ የፈጠራ ዜና ጭምሮ ባንኮችን፣ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትንና የጸጥታ ተቋማት ላይ ያነጣጠረ የሃሰት ዘመቻ እንደሚከፈት በማህበራዊ ገጽ “አጋሩት” በሚል ተበትኖ ነበር።
- Ethiopia Working To Secure New Development Bank MembershipThe Ministry of Foreign Affairs disclosed that Ethiopia is working hard to become member of BRICS’ New Development Bank. In a media briefing regarding the country’s diplomatic activities over the week, Spokesperson of the Ministry Nebiyu Tedla, indicated that Ethiopian delegation led by State Minister of Foreign Affairs Ambassador Mesganu Arga participated in the consultation… Read more: Ethiopia Working To Secure New Development Bank Membership
- National Dialogue, Transitional Justice And Rehabilitation Process Pillars of Lasting Peace, Prosperity: CouncilThe Ethiopian National Security Council has issued a statement on latest developments in the country. In its statement, the Council underscored the need to mend the deep-seated national fractures through an inclusive approach. According to the council, three problem-solving mechanisms are put in place so as to address the existing and new political challenges resulted… Read more: National Dialogue, Transitional Justice And Rehabilitation Process Pillars of Lasting Peace, Prosperity: Council
- Somaliland offended by G7 referring the Republic of Somaliland as “Somaliland Region of Somalia”The Republic of Somaliland, is a sovereign state with its own laws and constitution, reaffirmed by the people of Somaliland in a democratic constitutional referendum. The Government of the Republic of Somaliland’s Statement Regarding the G7 Communique First and foremost, the Government and the people of the Republic of Somaliland are deeply offended by the… Read more: Somaliland offended by G7 referring the Republic of Somaliland as “Somaliland Region of Somalia”
- Foreign firms’ local market involvement entails economic dynamismPermitting foreign firm’s involvement in the import, wholesale and retail business, which was restricted to local companies, would bring a new dynamism in Ethiopia’s economy, well-noted experts said. Speaking to the Ethiopian Press Agency (EPA), Ethiopian Economics Association’s Senior Researcher Arega Shumetie (PhD) stated that the opening up of the local market for foreign actors… Read more: Foreign firms’ local market involvement entails economic dynamism