Site icon ETHIO12.COM

መንግስት አሜሪካና ምዕራባዊያን ጫና እያደረጉ መሆኑንን ይፋ አደረገ

መንግስት አሜሪካን ጫና እያደረገችና ለትህነግ ነብስ ለመዝራት እያሰራች መሆኑንን አስታወቀ። ህዝብ አሜሪካ ጣልቃ መግባቷን እንድታቆም ከዳር እስከዳር ተነስቶ መጠየቁ ይታወቃል።

አሜሪካ “ተላላኪ” እንደምትፈልግ አዲሱ መንግስት ደግሞ “ተላላኪ አልሆንም” በሚል የተነሳ ይህ ሁሉ መከራ እየደረሰ መሆኑንን በተደጋጋሚ ምሁራንና ፖለቲከኞች ሲያስታውቁ ነበር።

ሊንዳ ቶማስ ” የድርድሩን ውጤት አንቀበልም የሚሉ እርምጃ ይወሰድበታል” ሲሉ ዝተዋል። በዛቻቸው ምን እንደሚያደርጉ ባይናገሩም የተቀመጠ የውሳኔ አሳብ ስለመኖሩ ንግግራቸው አሳብቋል። የድምጽ ዜናውን ያድምጡ

Exit mobile version