የትህግራይ ህዝብ ነጻ አውጪ ግንባር ትህነግ በለኮሰው ጦርነት እጅግ አስቸጋሪ ዓመታትን ያሳለፉት የትግራይ ተማሪዎች በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና 69.9 በመቶ የሚሆኑት ማለፋቸው ይፋ መሆኑንን ተከትሎ ዜናው መነጋገሪያ ሆኗል።
ትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱት ውስጥ 69 ነጥብ 9 በመቶ የሚሆኑት 50 በመቶና ከዚያ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸው መነጋገሪያ የሆነው በሌሎች ሰላም ባለባቸው አካባባኢዎችና ክልሎች የሚኖሩ ተማሪዎች ያላገኙት ውጤት በትግራይ መመዝገቡ ነው።
ከፍተኛ አድናቆት የተሰጣቸው የትግራይ ክልል ተማሪዎች ፈተናውን ያለፉት ቀደም ሲል በክልሉ በወጉ የተዘረጋው የትምህርት አሰጣጥ ጥሩ መሰረት የጣለ እንደሆነ አንዳንዶች በማህበራዊ ገጾቻቸው እየገለጹ ነው። ያም ሆነ ይህ ትግራይ ካስለፈችው የጦርነት ዓመታት በመውጣት በአጭር ጊዜ የተማሪዎች ዝግጅት ይህ ውጤት መመዘገቡ በርካታ የጥናት መነሻ ሊሆን እንደሚችልም እየተጠቆመ ነው።
በትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር ዓቀፍ ፈተና ከወሰዱት ውስጥ 69 ነጥብ 9 በመቶ የሚሆኑት 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማምጣታቸውን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከመግለጹ ውጪ ስለተማሪዎቹ ትጋትና ልዩ ውጤት ያስታወቀው ነገር የለም።
የቢሮው ኃላፊ ኪሮስ ጉዕሽ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ በክልሉ ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 2 ቀን 2016 ዓ.ም የተሰጠው የ12ኛ ክፍል ሀገር ዓቀፍ የፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን አስታውሰዋል።
በዚህም መሠረት ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 69 ነጥብ 96 በመቶ የሚሆኑት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ማምጣታቸውን ገልጸዋል።
ከተመዘገበው ውጤት 657 ከፍተኛው ነጥብ መሆኑንም አመልክተዋል።
- ኢትዮጵያ በአሜሪካ የሚኖሩ “ተፈላጊዎች” ተላልፈው እንዲሰጧት ጥያቄ አቀረበችአሜሪካ ተቀምጠው የኢትዮጵያን ሰላም የሚያውኩ ተፈላጊዎችን ሀገሪቱ አሳልፋ በመስጠት ትብብር እንድታደርግ የፌደራል ፖሊስ መጠየቁ ተገለጸ። በጀርመን በተመሳሳይ ስራ መጀመሩ የሚታወስ ነው። ኢትዮጵያ በአሜሪካ የሚኖሩ “ተፈላጊዎች” ተላልፈው እንዲሰጧት ጠየቀች፤ ኤምባሲው ንግግር መደረጉን አስታውቋል የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ጥያቄውን ያቀረቡት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋን በቢሯቸው ባነጋገሩበት ወቅት መሆኑን ኮሚሽኑ በድረ ገጹ ይፋ አድርጓል።… Read more: ኢትዮጵያ በአሜሪካ የሚኖሩ “ተፈላጊዎች” ተላልፈው እንዲሰጧት ጥያቄ አቀረበች
- ሃሰተኛ የተባሉ የዩቲዩበር ባለቤቶች ተያዙ፤ በአንድ ተጠርጣሪ ብቻ ስምንት የዩቲዩብ ቻናል ተከፍቷልፈቃድ ሳይኖራቸው በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስምንት አማረ እና ቤተሰቦቹ በተባለ ህንፃ ላይ ቢሮ ተከራይተው ሃሰተኛና የፈጠራ ወሬ ሲያሰራጩ ነበሩ የተባሉ ተጠርጣሪዎች መያዛቸው ተገለጸ። ተጠርጣሪዎቹ የተያዙት በህዝብ ጥቆማ እንደሆነ ተመልክቷል። ሐሰተኛ እና አፀያፊ የፈጠራ ታሪክ እያሰራጩ ህዝብን የሚያደናግሩ ዩቲዩበሮችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ ሲያስታውቅ አንድ ተጠርጣሪ ብቻ ስምንት የዩቲዩብ ቻናል ተከፍቶ ተገኝቷል።… Read more: ሃሰተኛ የተባሉ የዩቲዩበር ባለቤቶች ተያዙ፤ በአንድ ተጠርጣሪ ብቻ ስምንት የዩቲዩብ ቻናል ተከፍቷል
- “ከሱዳን ተፋላሚዎች ጀርባ ትህነግ መኖሩን ጌታቸው ረዳ አረጋግጠዋል”፤ የሚለው ዜና የአማራ ፖለቲካን ቀየረበሱዳን ለአንድ ዓመት የዘለቀው የእርስ በእርስ እልቂት ብዙ ተዋንያኖች አሉበት። ከአርቡ ዓለም፣ ከአውሮፓ፣ ከአፍሪቃ፣ ሩሲያና አሜሪካንን ጨምሮ የተለያዩ አካላት የሚዳክሩበት በዚህ ጦርነት የትግራይ ህዝብ ነጻ አውጪ ግንባር / ትህነግ መገኘቱ ይፋ መሆኑን ተከትሎ አማራ ክልል ውስጥ ያሉ ታጣቂዎችን ከፍፍሏል። ትህነግ በድርጅት ደረጃ በውስጡ አለመጋባባት እንዳለበት፣ ከጊዜያዊ አስተዳደሩም ጋር ስምምነት እንደሌለው ይፋ መሆኑንን ተከትሎ ዳዊት ከበደ… Read more: “ከሱዳን ተፋላሚዎች ጀርባ ትህነግ መኖሩን ጌታቸው ረዳ አረጋግጠዋል”፤ የሚለው ዜና የአማራ ፖለቲካን ቀየረ
- Are Tigray mercenaries fighting in conflict-ravaged Sudan?Mercenaries from Ethiopia’s Tigray People’s Liberation Front are fighting alongside Sudanese army regulars against fighters of the Rapid Support Forces (RSF), the paramilitary group is claiming. The RSF which has been battling soldiers of the Sudanese armed forces for control of the country since April last year refers to ‘documented evidence’ of mercenaries from Tigray… Read more: Are Tigray mercenaries fighting in conflict-ravaged Sudan?
- Sudan’s RSF Accuse Tigray People’s Liberation Front of Backing SAFSudanese warring party Rapid Support Forces has officially accused the Tigray People’s Liberation Front Fighters of fighting in Sudan in support of the Sudanese Armed Forces (SAF). Civil war broke out in Sudan in April last year involving Rapid Support Forces (RSF) led by Hamdan Dagalo and Sudanese Armed Forces (SAF) led by military chief… Read more: Sudan’s RSF Accuse Tigray People’s Liberation Front of Backing SAF