Category: POLITICS
"የትግራይ ተወላጆች ትህነግ ለፈጸመው ወረራ፣ ዘረፋ፣ ማፈናቀልና የግድያ ተግባራት የተቀናጀ የፖለቲካና የሚዲያ ድጋፍ ሰጥተዋል። በተለይም በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ሮማናት አደባባይ ላይ የተለመደው አይነት የፈንጠዝያ ድጋፍ ሲደረ...
ለአንድ ቀን ከጮኸና አየሩን ሁሉ ከተቆጣጠረ በሁዋላ ውሃ የተቸለሰበት "ሕወሓት ብልፅግናን ለመቀላቀል በድርድር ላይ ነው" የሚለው የዋዜማ ዜና ፖለቲካውን ለሚረዱ የዜናው ሰምና ወርቅ ትርጉም ላይ እንዲያተኩሩ ያደርጋቸዋል። ለዚህም ...
የቡድን ሰባት ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሲሰጡ እግረመንገዳቸውን ኢትዮጵያን አስመልክቶ በበጎ ጎኑንና በስጋት ከፍለው መግለቻቸው ላይ አክለዋል። በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የሚታዩት ግጭቶች መ...
መንግስት ከዓለም ዓቀፉ የገንዘብ ድርጅት ጋር ውይይት ላይ መሆኑ መጠቀሱን ተከትሎ ኢዜማ " የብርን የመግዛት አቅም ማዳከም የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ሥብራት አይጠግንም!" በሚል ኢዜማ አሳብ ሰጠ። ድርጅቱ በኢትዮጵያ ከለውጡ በሁዋላ በ...
የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ በራያ አላማጣ ዳግም ወረራ እየተካሄደ መሆኑ ይፋ መደረጉን ተከትሎ በወቅታዊ ጉዳዮች ለክልሉ መገናኛ መግለጫ ሲሰጡ " በህገ-መንግስት መሰረት የትግራይ ግ...
የትግራይ ሃይሎች ዳግም ወደ አማራ ክልል ዘልቀው ወረራ መፈጸማቸውን ጠቅሶ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ ለህዝብና መንግስት ጥሪ አቀረበ። የቀደሙትን ወራራዎች በማስታወስ ዳግም ስህተት እንዳይሰራ ህዝብ ራሱን እንዲያደራጅና መለሳለስ እንዳ...
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ መጋቢት 16 ቀን 2016 ዓ/ም የአማራ ክልል ተማሪዎች መማሪያ መጻህፍትን እንደሰበብ ተመርኩዞ ያወጣውን የዛቻ እና የጠብ አጫሪነት መግለጫ ተመልክተናል፡፡ ጊዚያዊ አስተዳደሩ የአማራ ክልል ...
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ መግለጫ የአማራ ክልል የትግራይን መሬት በካርታው ላይ በማስፈርና በስርዓተ ትምህርቱ ላይ በማካተት እያስተማረበት እንደሚገኝ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ተረድቷል።ክልሉ ይሄንን የትግራይ መሬ...
ላለፉት ስምንት ዓመታት የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚደንት ሆነው ያገለገሉት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን፤ ስማቸውም ታሪክ አለው። በውጭው አጠራር ሚድል ወይንም በመካከል ላይ ያለው ጆቴ የሚለው ነው ታሪክ ያለው።...
ዐድዋ የኢትዮጵያ ልክም መልክም ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ለ128ኛው የዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ምክትል ጠ...
ከኦሮሚያ ክልል ተፈናቅለው በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደብረ ብርሃን ከተማ መጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ ከነበሩ ሰዎች መካከል የተወሰኑት ወደ ምሥራቅ ወለጋ እና ምዕራብ ሸዋ ዞኖች መመለስ ጀመሩ። ሰኞ የካቲት 11/2016 ዓ.ም. ኦሮ...
ኢትዮጵያን ከጠብመንጃ ባልተናነሰ የንግድ አሻጥርና የአመራር ዥጉርጉርነት ፈተናዋ እንደሆነ በርካታ አመላካች ጉዳዮች አሉ። በዚሁ የንግድ አሻጥር የተነሳ ህዝብ ክፉኛ መከራውን እንዲያይ ተፈርዶበታል። ስግብግብነትና ሻጥርን የትግል ስ...
ኢትዮጵያ ነጻነቷን ጠብቃ እንድትኖር ያደረጓት አባቶቻችንን የሚዘክር የዓድዋ ድል መታሰቢያ በአዲስ አበባ ፒያሳ ተገንብቶ ዛሬ ይመረቃል፡፡ መታሰቢያው የተገነባው ጀግኖች ወደ ጦርነቱ ሲተሙ በአንድነት ተሰባስበው ጉዟቸውን የጀመሩበት ...
የኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሰራዊት በይፋዊ ማህበራዊ ትስስር ገፁ ላይ ባሰራጨው አንድ ፅሁፍ ፤ የኢትዮጵያ ወታደሮች ለሀገር ስኬት ሁሌም ዝግጁ መሆናቸውን ገልጿል። ሰራዊቱ ባወጣው ፅሁፍ ፤ ስማቸውን በግልፅ ያልጠራቸው እና " #እነ...
ኢትዮጵያ የባሕር በር የማግኘት ፍላጎቷን እውን ለማድረግ የጀመረችው በድርድርና በሰጥቶ መቀበል መርሕ ላይ የተመሠረተ ሰላማዊ ሂደት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥ...
የሪፐብሊካን እጩ ሆኖ ለፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር ከፍተኛ ፉክክር ላይ የነበሩት የፍሎሪዳ ገዥ ሮን ዲሳንተስ ከውድድር ወጥቻለሁ አሉ። ዲሳንተስ የትራምፕ ከፍተኛ ተቀናቃኝ የነበሩ ናቸው። ሮን ዲሳንተስ ከውድድር በበቃኝ መውጣት ብቻም...