Year: 2021
በአማራ ክልል የአንድ አካባቢ ባለሃብቶች ናቸው የተባሉ ከጀርባ ሆነው የሚመሩት የተቀናጀ አደረጃጀት መዋቅር መያዙ ተሰማ። አብን " ካርድ ውሰዱ፤ ምርጫ እወዳደራለሁ" ሲል የምረጡኝ ጥሪ አቀረበ። የአምራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ከቀ...
የሀገራችንን ተቋማት ቢያንስ በአራት ዋና ክፍሎች መመደብ ይቻላል።ምደባውን በአምስትም፣ በስድስትም የሚከፍሉ ካሉም ችግር የለውም።ብቻ መሠረታዊ መልእክቱ ይድረስልኝ።በጸሐፊው ምልከታ የመጀመሪያዎቹ ተቋማት መንግሥታዊ የሚል “ማዕረግ”...
አብርሃም ተወልደ የዛሬው ቀን በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የተከሰቱ አያሌ ምሁራንና ወጣቶች ቀርጥፎ የበላው “ቀይ ሽብር” አዋጅ እንዲታወጅ ምክንያት የሆነው “የብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ አብዮት መመሪያ” ይፋ የተደረገበት ዕለት ነበ...
አብርሃም ተወልደ በአጼ ሀይለስላሴ አገዛዝ መጨረሻ አካባቢ በዛሬው እለት ከተከሰቱ ታሪካዊ ሁነቶች መካከል የልጅ እንዳልካቸው መኮንን ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ መሾምና የተማሪዎች አመፅ ይጠቀሳል። ይህ ክስተት በኢትዮጵያውያን ...
ሁላችንም በንቃት በምንሳተፍበት የዘንድሮው ምርጫ የሕዝቦች ጥያቄ ከጎዳና ወደ ፓርላማ መግባቱ እንዳለ ሆኖ፣ ለሀገርና ለሕዝብ የሚበጁ ውሳኔዎች ሁሉ የሚወሰኑት በምክር ቤቶቹ አማካኝነት እንጂ በሌላ አካል እንዳልሆነ ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባለ ታሪካችን “አቡል ሚስክ ካፉር” ይባላል፡፡ በአስረኛው ክፍለ ዘመን የኖረ ትውልደ-ኢትዮጵያዊ የግብጽ ገዥ ነው፡፡ አቡል-ሚስክ ወደ ግብጽ የተወሰደው በጉርምስና ዕድሜው በባርነት ተሸጦ ነው፡፡ በዘመኑ ባሮችን መሰለብ በሰፊው ይተ...
በትላንትናው ዕለት መነሻቸውን ከባህርዳር አድርገው በህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ የነበሩ የተወሰኑ ወጣቶች፤ ከጎሃ ጽዮን ከተማ መግቢያ ወደመጡበት እንዲመለሱ መደረጉን የሰሜን ሸዋ ዞን ዋራ ጃርሶ ወረዳ ...
ከጥቂት ዓመታት በፊት በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች ሲዘዋወር ያየሁትን እጅግ ቁም ነገር አዘል መልዕክት በመጥቀስ ጽሑፌን ልጀምር። "በቂ መረጃ በሌለኝ ጉዳይ ላይ ባለመዘባረቅ ለሃገሬ ሰላም የበኩሌን አበረክታለሁ" ይላል መልዕክ...
ርዕሰ መስተዳደሮች የተሳተፉበት የምስራቅና የደቡብ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች የምክክር መድረክ እየተካሄደ የኦሮሚያ፣ የደቡብ ፣ የሶማሌ፣ የአፋር፣ የሐረሪ፣ የጋምቤላና የሲዳማ ክልል አመራሮች እየተሳተፉ እንደሚገኙ ከፌዴሬሽን ምክር...
The reaffirmation of Ethiopia's commitment to Africa Union (AU) mediation during the latest Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) talks and its ...
የተከበራችሁ የሀገራችን ሕዝቦች - ከሦስት ዓመታት በፊት ወደ ለውጥ ጎዳና የገባነው በመንገዱ ላይ ችግሮች አይገጥሙንም በሚል እሳቤ አልነበረም፡፡ ሀገራችን ትከሻ ላይ የተቆለለውን የበዛ ችግር ከነውስብስብነቱ ተረድተን እንጂ፤ አቅል...
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎችን ፍላጎት መሰረት ያደረገ የትምህርት ምደባ ስራ ላይ ሊውል እንደሆነ ተጠቆመ፡፡ ከምደባ ወደ ቅበላ የማስጀመር ስራ ለመግባት መታቀዱ ተጠቆመ፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙ...
መንግስት ሀገራዊ ለውጡ እንዳይቀለበስ እንዲሁም የዴሞክራሲ ምህዳሩን ለማስፋት ካለው ፅኑ ፍላጎት አኳያ እያሳያ ያለውን ሆደ ሰፊነትና ታጋሽነት ብሄራዊ ደህንነትን የሚፈታተን በመሆኑ የማያዳግም እርምጃ መውሰድ መጀመሩን የደህንነትና ...
የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ ለሚተገበሩት ሶስት ፕሮጀክትች የሚውል የ907 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር ስምምነት ተፈራርሟል። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እና ዓለም ባንክ ግሮፕ ምስራቅ አፍ...
በአዲስ አበባ ውስጥ መቀመጫቸውን ባደረጉ 314 የግል አሰሪና ሰራተኛ ኤጀንሲዎች ላይ ሲደረግ የነበረው ጥናት ይፋ ሆነ፡፡ ጥናቱ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ፣የኢትዮጵያ ሰራተኛና ማህበራዊ ኮንፌዴሬሽን...