Category: OPINION
ባንኩ የክፍያ ሰነድ ቀረበለት። ማጣሪያ ጥያቄ ለህብረቱ አቀረበ። ሃሰት ሆኖ ተገኘና ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹን ያዘ። ጉዳዩ ወደ ህግ አመራ። አሁን ምኑ ነው አፍሪካ ህብረትን ስጋት ላይ ጥሎት አካውንቱን ወደ ሌላ አገር እንዲወስድ ያስገደ...
ሰሞኑንን ለይቶለት ይፋ ሆነ እንጂ ውስጥ ውስጡን የጦርነት እንቅስቃሴ ሲደረግ እንደነበር መረጃዎች ከበቂ በላይ ነበሩ። ለዚህም ይመስላል ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ " ንገሩዋቸው፣ ምክሩዋቸው" ሲሉ ከትግራይ ህዝብ ተወክለው ከመጡ ጋር ...
ሶስቱ ጓደኛሞች ምንም እንኳ ከአስር ዓመታት ያላነሱ ጊዜያትን አብረው ቢያሳልፉም፤ የኑሮ ደረጃቸው በእጅጉ የተለያየ ነው። አንደኛው ምክንያት ቤት ነው። ገብረየስ በደህና ጊዜ የጋራ መኖሪያ ቤት ደርሶታል። ተሰማ ደግሞ በቅርቡ የ40...
የላሊበላ ከተማ አሥተዳደር ባሕልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ዲያቆን አዲሴ ደምሴ ከኮሮና ቫይረስ በፊት በዓመት ከተማዋን ከ40 ሺህ በላይ የውጭ ሀገር ጎብኚዎች ይጎበኟት እንደነበር አስታውሰዋል፡፡ ኮቪድ 19 እና የሰሜኑ ጦርነት ...
በቀይ ባሕር በተቀሰቀሰው ጂኦፖለቲካዊ ቀውስ ሳቢያ እንደ ቡና ያሉ የውጭ ምርቶችን ወደ ውጭ ለመላክ አዳጋች በመሆኑ ላኪዎችና በብዙ ሚሊየኖች የሚቆጠሩ ቡና አምራቾች ላይ አደጋ ደቅኗል። የአዲስ ፎርቹን ጸሀፊ አክሳህ ኢታሎ በዚያ ሰ...
ኢትዮጵያ የቀይ ባህር ተጋሪ የነበረችና አሁንም ቢሆን በቅርብ ርቀት የምትገኝ ወሳኝ ሀገር ናት፡፡ ለዓባይ ተፋሰስም ቢሆን ከፍተኛውን ድርሻ የምታበረክት ቁልፍ ሀገር ናት፡፡ ከዚህ አንጻር ኢትዮጵያን ከቀይ ባህርና ከዓባይ ፖለቲካ አ...
የአዲስ ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኮርፖሬት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መሀመድ ሀሰን ወደ ሃላፊነት መምጥታቸውን ተከትሎ በድርጅቱ ውስጥ ሁለት አበይት ሩጫዎች እየተካሄዱ ነው። ከውስጥና ከውጭ!! የውስጥ ሩጫው የድርጅቱን ስም ከመቀየር ...
ኢትዮጵያ በታሪኳ ጦርነት ተለይቷት አያውቅም። ጦርነት የታሪኳ አካል ሆኖ የኖረው ግን ሊገፏት የመጡትን ለመከላከል እንጂ የማንንም ድንበር ገፍታ በእብሪት ወረራ በማካሄድ አልነበረም። የራሷ ነጻነት ብቻ የተሟላ ሰላም እንደማያመጣ ስ...
1971 ላይ የካምፕ ዴቪድ ስምምነት ተፈረመ - በዚህም ግብፅ ለእስራኤል የሀገርነት ዕውቅ ሰጠች - የእስራኤል ባለሙያዎችም 'ጣና በለስን' ሳይውሉ ሳያድሩ ለቀው ወጡ…. አሁንም ቢሆን የካይሮ መንግስት ፍልስጤማዊያን ከጋዛ መሬት ሙ...
#(መላኩ ብርሃኑ ) | ቀኑን ሙሉ ሲያወሩ ቢውሉ መስማት የማይሰለቹኝ አራት ሰዎች አሉ።ስብሃት ገብረእግዚአብሄር፣ ዘነበ ወላ ፣ አብዱ አሊሄጂራ እና ገነነ መኩሪያ። ገነነ ከወሬው በላይ የሚያውቀው ነገር መብዛቱ ነው የሚደንቀኝ።እነ...
ከአልሸባብ ሶስት የግድያ ሙከራዎች ተርፈው በቪላ ሶማሊያ በድጋሚ በፕሬዝደንትነት የተመረጡት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ ቀዳሚ አጀንዳቸው ሽብርተኝነትን መዋጋት የሚል ነበር። ሐሰን ሼክ ይህን የገለፁበት መጣጥፋቸው the Economist በተ...
"ግብፅ ሆይ በእኛና በኢትዮጵያ መሀከል በተደረገው ስምምነት ጉዳይ የየትኛውንም ሀገር ጣልቃ ገብነት በፍፁም የማንቀበል መሆኑን አውቀሽ ፣ ስለኛ ቀጠና ሰላም መረጋገጥ ያለውን ጉዳይ ለእኛ ትተሽ አርፈሽ በጦርነት እያለቁ ያሉት ጎረቤ...
ሰው በባሕሪው ቤተሰቡን፣ አካባቢውን፣ ማኅበረሰቡን ይመስላል፡፡ ባለንበት የዲጂታል ዘመን ደግሞ ሰው የሚያየውንና የሚሰማውን ይመስላል፡፡ በተለይ ህጻናት፣ ታዳጊዎችና ወጣቶች ከቤተሰቦቻቸውና አካባቢያቸው ይልቅ ባህሪያቸው ከዲጂታል ሚ...
ጥላሁን እልፍነህ የሚባለው ጋጠወጥ ከድሮም ጀምሮ ከአንገት በላይ እጥረት ያለባቸው ጓደኞቹ ሁሉ ድምር እንደሆነ ለማወቅ ብዙም ምርምር አያስፈልግም። አንዴ እንደዚህ ሆነ። ብሄራዊ ቲያትር ፊት ለፊት ወደ ፒያሳ የሚሄድ ሚኒባስ ያዘና ...
በኢትዮጵያ ስም የሚምሉም የኢትዮጵያን የባህር በር ባለቤትነት በምን መስፈርት ይቃወማሉ? የዘመን ውርጃ ኢትዮጵያ የባህር በር አልባ መሆኗን ተከትሎ የአጠቃላይ የወጪ ገቢዋን ከ25 በመቶ እስከ 30 በመቶ ስትከስር ሰላሳ ዓመት አልፏ...
በሚነሶታ፣ ሴንት ሉዊስ ፓርክ፣ የ27 ዓመቷ ትውልደ ሶማልያዊት ናድያ መሐመድ ከሰሞኑ በከንቲባነት ተመርጣለች፡፡ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ስደተኞች ታሪክ ወደ 70 ዓመት እየተጠጋው ነው። እስካሁን ግን በአሜሪካ ፖለቲካና ኢኮኖሚ ውስጥ ...