የኢትዮጵያ እና የሶማሊላንድ የባሕር በር ስምምነት በሦስተኛ አካላት ተጽእኖ ሊቀየር እንደማይችል የሶማሊላንድ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዶክተር ኢሳ ካይድ መሐሙድ ገለጹ። ግብጽና አረብ ሊግ የሚያወጡት መግለጫ እን...
Category: law
ኔዘርላንድስ ሄግ ከተማ ውስጥ በሚገኙ በሁለት ኤርትራውያን ቡድኖች መካከል ቅዳሜ ምሽት በተከሰተ የቡድን ጸብ የፖሊስ ተሽከርካሪዎች በእሳት መጋየታቸው ተነገረ። የሄግ ከተማ አስተዳደር ጉዳት መደረሱን አመልክቷል። የኤርትራ መንግሥት...
ኢትዮጵያን ከጠብመንጃ ባልተናነሰ የንግድ አሻጥርና የአመራር ዥጉርጉርነት ፈተናዋ እንደሆነ በርካታ አመላካች ጉዳዮች አሉ። በዚሁ የንግድ አሻጥር የተነሳ ህዝብ ክፉኛ መከራውን እንዲያይ ተፈርዶበታል። ስግብግብነትና ሻጥርን የትግል ስ...
በሀገሪቱ የሚፈፀሙ የተለያዩ የዕገታ ወንጀሎችን ለመከላከል ከፀጥታ ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሰራ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል። የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ከፋና ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ...
ጠቅላይ ፍርድ ቤት በእነ ዶ/ር ወንድወሰን አሰፋ መዝገብ በሽብር ወንጀል የተከሰሱ 27 ግለሰቦች ክሳቸው እንዲቋረጥ በስር ፍርድ ቤት የተሰጠውን ብይን ሻረ። ጠቅላይ ፍ/ቤቱ ከ6 ወራት በፊት በአማራ ክልል ተከስቷል ከተባለው ሁከትና...
ልዩ ልዩ ሐሰተኛ ሰነዶችንና ዘዴዎችን በመጠቀም ህብረተሰቡን ሲያጭበረብሩና ሲያታልሉ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል። ተጠርጣሪዎቹ በመንግስት ባለስልጣናት ስም እየተጠቀሙ ''እነ እከሌ...
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተሳፋሪ መስለው የተለያዩ ተሽከርካሪዎች ውስጥ በመግባት የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ ስድስት ተጠርጣሪዎች በፖሊስ እና በህብረተሰቡ ትብብር ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራ ይገኛል፡፡ በክፍለ ...
ሀገራችን ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚ በተፈጸመ ከፍተኛ የሆነ ስህተት ወይም የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም አሳልፎ በሰጠ ገዢ መንግሥት ምክንያት ከ 1985 ዓ.ም ወዲህ ባለው ጊዜ ጥቂት ከሚባሉ የባህር በር ከሌላቸው ሀገራት መሀከል አንዷ እ...
ከአንድ ኢራናዊ ጀነራል ጋር በሊባኖስ በምስል ታይቶ የነበረው የሂዝቦላህ ከፍተኛ አዛዥ በድኦን ጥቃት መገደሉ ተሰማ። ጥቃቱ የደረሰው ኮማንደሩ ከሌሎች አጋሮቹ ጋር በተሽከርካሪ ሲንቀሳቀስ እንደሆነ እማኞችን የጠቀሰው ሬውተርስ ዘግቧ...
ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ደንበኞች ሒሳብ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ቀንሰው ለሌላ ግለሰብ በማዘዋወር ወጪ አድርገዋል የተባሉ ስምንት ግለሰቦች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ። በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ...
በፀጋ በላቸው ላይ የጠለፋና አስገድዶ መድፈር ወንጀል የተከሰሰው ኮንስታብል የኋላመብራት ወልደማርያም በ16 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል። የህግ አማካሪና ጠበቃ እንዲሁም በፆታዊ ጉዳዮች ላይ የሚሰሩት አበባየሁ ጌታ ለቲ...
የአዲስ አበባ እሳት እና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የቀድሞ ሠራተኞች ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የአልባሳት ግዢ ጋር ተያይዞ በቀረበባቸው የሙስና ወንጀል ክስ ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ ውድቅ ተደረገ። ...
በአዲስ አበባ ባሳለፍነው ዓርብ በአርሂቡ ሪል ስቴት ሕንጻ ግንባታ ሥራ ላይ የነበሩ 3 ሠራተኞች ሕይወታቸው ማለፉን ተከትሎ የሕንጻው ግንባታ እንዲቆም መደረጉን የከተማዋ የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ የህግ ጥያ...
የውጭ ሀገር ገንዘቦችን በማተም እና የተለያዩ ማዕድኖችን በመያዝ ወንጀል የተከሰሱት የፀሐይ ሪል ስቴት ጀነራል ማናጀርን ጨምሮ 9 የውጭ ሀገር ዜጎች ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ። ፍርድ ቤቱ የተከሳሾቹን የዋስትና ጥያቄና...
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መደበኛ የብዙኃን መገናኛዎችን ጨምሮ በማኅበራዊ ሚዲያዎች የሚሰራጩ ሐሰተኛ መረጃዎች እየተበራከቱ መጥተዋል። የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ያስችላል የተባለ አዋጅ ጸድቆ ሥራ ላይ ከዋለ ሦስት ዓ...
የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ቴድሮስ በቀለ እና ባለቤታቸው ወ/ሮ ሩት አድማሱን ጨምሮ 6 ተከሳሾች በተከሰሱበት የሙስና ወንጀል እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ። ሌላ በ7ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሰ ተከሳሽ ደግ...