Author: topzena1
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እያደገ ከመጣው የደንበኞች ፍላጎት ጋር ተያይዞ ተጨማሪ 36 አውሮፕላኖችን ለማስገባት ትዕዛዝ መስጠቱን አስታወቀ:: አየር መንገዱ የመጀመሪያው ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላን በኢትዮጵያ አየር መንገድ...
"ታላቁን ተቋም" ሲሉ ዜጎች ክብርና ፍቅር፣ እንዲሁም ድጋፋቸውን የሚያጎርፉለት የአገር መከላከያ ከለውጡ በሁዋላ እጅግ መዘመኑ በየመድረኩ እየተገለጸና ምስክርነት እየተሰጠው ነው። ከቢሮው ጀመሮ በሰፋፊ አደረጃጀቶችና የሙያ መስኮች ...
በዘመናት መካከል ኢትዮጵያ ውስጥ ወደ ስልጣን ርካብ የተቆናጠጡ ሁሉ ዐይናቸውን ከዚህ አካባቢ አይነቅሉም ነበር አሉ፡፡ የዘመናዊቷ ኢትዮጵያ አንጥረኛ እና ጥበበኛ የሆኑት ቋረኛው ንጉስ የመሪነት ጥበብ ስንቃቸውን የቋጠሩት፣ የታላቅነ...
In recent days, the ENDF has taken control of some urban areas in the Tigray Region. As the statement released by the GCS on October 16 indicate...
መንግስት የአፍሪካ ሕብረት የሰላም ውይይቱ የሚካሄድበትን ቀን እስኪያሳውቅ በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኝ በይፋ የቲወተር ገጻቸው ያስታወቁት አቶ ሬድዋን ሁሴን፣ በትግራይ ከአቅም በላይ የሆነና ከቁጥጥር ውጪ የሆነ ነገር እንደሌለ አመል...
በኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ወራት ብቻ በተለያዩ ተቋማት ላይ የተሞከሩ ከ1 ሺህ 600 በላይ የሳይበር ጥቃቶችን ማክሸፉን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አስታወቀ። በመረጃና መረብ ደህንነት አስተዳደር የሳይበር ጥቃት ትንተና...
እኔና አንዳንድ በተለይም የአማራ ልጆች፤ በዚህ ጦርት ዙሪያ እንዲህ አይነት ምክረ-ሀሳቦችን ስንሰነዝር፤ የብልጽግና አመራ፤ ደጋፊ፤ ወይም ልዩ ተጠቃሚ ስለሆን አይደለም፡፡ በፍጹም አይደለንም፡፡ እኔና መሰሎቸ እንዲህ የምንብከነከነው...
በትግራይ ክልል የሰብዓዊ አቅርቦት እና አገልግሎት ማስጀመርን በተመለከተ ከመንግሥት ኮሙኒኬሽን የተሰጠ መግለጫ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በትግራይ ክልል ከሰሞኑ የተወሰኑ ከተሞች መቆጣጠሩን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታ...
ራሱን የትግራይ ማዕከላዊ ኮማንድ በሚል የሚጠራው ወገን ሽሬ በመንግስት እጅ ስር መውደቋን ብበይፋ አስታውቆ "ጀግናው የትህንግ ሃይል" ተጋድሎውን እንደቀጠለ አመልክቷል። የትግራይ ኮማንድ ይህን ይፋ ያደረገው መንግስት በትግራይ ያሉ...
Declaration of the High Representative on behalf of the EU on the intense fighting in the northern part of the country Reports of intense fightin...
በአርሶ አደሩ ዘንድ አኩሪ አተርን በምግብነት መጠቀም ስላልተለመደ እና/ወይም አኩሪ አተርን ለሌላ ምርት በግብዓት የሚጠቀሙ ፋብሪካዎችም ቁጥር አነስተኛ ስለነበር፣ ግብይቱም በምርት ገበያ አማካይነት ብቻ የሚፈጸም ስለነበር አርሶ አ...
“በትግራይ ሰላም ሳይኖር፤ በኢትዮጵያ ሰላም ሊኖር አይችልም” ትህነግ ቢቢሲ ለቅስቀሳ ያወጣው አጭር ቪዲዮ ሲያዩት ይፈታተናል። ትግራይ ድሮም እንዲሉ ምስኪኖች ተጎድተዋል። ይህ ሁሉ የህዝብ ስቃይ ለምንንና ለማን እንዲሆም ለምስኪኑ ...
The Ethiopian Government Communication Service (GCS) announced that the Ethiopian Government takes defensive measures to safeguard the sovereignt...
"ኢትዮጵያዊቷ ንግሥት ሳባ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ተሻግራ እንደ ሀገር ንጉሥ ሰለሞንን ስትጎበኝ አሜሪካ እንደ አህጉርም እንደ ሀገርም አትታወቅም ነበር" አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ 10ኛው የጣና ፎረም ውይይት በሦስተኛ ቀኑ ሲቀጥል ...
በሰሜን ኢትዮጵያ ያገረሸው ጦርነት በአስቸኳይ ካልቆመ ጠንከር ወዳለ እርምጃ እንደሚገቡ የአሜሪካ ባለስልጣን ተናገሩ። የአሜሪካ የውጭ ግንኙነት ኮሚቴ ሊቀ መንበር ሴናተር ቦብ ሜንዴዝ የተኩስ አቁም በሌለበት ሁኔታ ጦርነቱን ለማስቆም...
በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከወጪ ንግድ 976 ሚሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለጸ።በሩብ ዓመቱ ከ420 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ቋሚ የስራ አድል መፈጠሩም ተገልጿል። የ2015 በጀት አመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዋና ዋና ...