የክረምቱን መጠናክረ ተከትሎ ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድቧን መሙላት መጀመሯን ለግብጽ የመስኖ ሚኒስትር ኦፊሳል ደብዳቤ በመላክ ማሳወቋን አህራም ኦንላይን አስታወቀ። ዜናውን የዓለም ሚዲያዎች እየተቀባበሉት ነው።
በሰበር ዜና “በስፋት እመለስበታለሁ” ብሎ ዜናውን ያሰራጨው አልሃራም “ሁለተኛው ሙሌት ኢትዮጵያ አስገዳጅ ውል ሳትፈርም ያከናወነችው ነው” ሲል ስጋና ደሙን አክሎበታል። የውሃ ሙሌቱ የተተናከረ ክረምት በመኖሩ ምክንያት ምንም ዓይነትችግር እንደማያስከትልም አላመላከተም።
በተቃራኒው ኢትዮጵያዊያን ዜናውን በደስታ እያሰራጩት ይገኛሉ። ግድቡ ለኢትዮያዊያን የህልውና ጉዳይ በመሆኑ በሁሉም ዘነዳ ተመሳሳይ አቋም የተያዘበት ጉዳይ ነው። በቅርቡ ከትሀነግ የድብቅ ስብሰባ የተገነው ሰነድ ልግብጽ በመታዘዝ የህዳሴውን ግድብ መምታት አንዱ የፍላጎት ማስፈጸሚያ አጀንዳ ሆኖ መያዙን የመንግስት ስለላ ማስታወቁ አይዘነጋም።
ይህ ይፋ ከመሆኑ አንድ ቀን ቀደም ብሎ የመከላከያ ሰራዊት ግድቡን አስመልክቶ “እስከ ደም ጠብታ” በሚል ዝግጁነታቸውን ሲገልጹ ነበር። በዛሬው የፓርላማ ውሎ የግድቡ መሞላት ሱዳንንም ሆነ ግብጽን እንደማይጎዳ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ መናገራቸው ያታወሳል።
የህዳሴውን ግድብ መሞላት ለምትናፍቁ ወገኖች ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ!!
- National Dialogue, Transitional Justice And Rehabilitation Process Pillars of Lasting Peace, Prosperity: CouncilThe Ethiopian National Security Council has issued a statement on latest developments in the country. In its statement, the Council underscored… Read more: National Dialogue, Transitional Justice And Rehabilitation Process Pillars of Lasting Peace, Prosperity: Council
- Somaliland offended by G7 referring the Republic of Somaliland as “Somaliland Region of Somalia” The Republic of Somaliland, is a sovereign state with its own laws and constitution, reaffirmed by the people of Somaliland in… Read more: Somaliland offended by G7 referring the Republic of Somaliland as “Somaliland Region of Somalia”
- Foreign firms’ local market involvement entails economic dynamismPermitting foreign firm’s involvement in the import, wholesale and retail business, which was restricted to local companies, would bring a new… Read more: Foreign firms’ local market involvement entails economic dynamism
- Kenya’s military chief dies in a helicopter crash, Nairobi declares three days of national mourningKenya’s military chief Gen. Francis Ogolla died in a helicopter crash west of the country, President William Ruto announced Thursday and… Read more: Kenya’s military chief dies in a helicopter crash, Nairobi declares three days of national mourning
- U.S. stops UN from recognizing a Palestinian state through membershipCGTN – The United States on Thursday stopped the UN from recognizing a Palestinian state by casting a veto in the… Read more: U.S. stops UN from recognizing a Palestinian state through membership