ደቡብ ጎንደር ድንገት ተኩስ ከፍተው እስረኛ ካስለቀቁት ውስጥ 16 ሲገደሉ 20 ተማርከዋል
የደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳደር በዞኑ ተደራጅተውና ታጥቀው በድንገት ተኩስ በመክፈት ማረሚያ ቤት ወረው በህግ ጠለላ ስር ያሉ እስረኞችን ለማስፈታት በተካሄደ የተኩስ ልውውጥ አስራስድስት ሽፍቶች መገደላቸውንና ሃያ መማረካቸውን አስታወቀ። “በፋኖ ስም…
የደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳደር በዞኑ ተደራጅተውና ታጥቀው በድንገት ተኩስ በመክፈት ማረሚያ ቤት ወረው በህግ ጠለላ ስር ያሉ እስረኞችን ለማስፈታት በተካሄደ የተኩስ ልውውጥ አስራስድስት ሽፍቶች መገደላቸውንና ሃያ መማረካቸውን አስታወቀ። “በፋኖ ስም…
በቄለም ወለጋ ዞን ጊዳሚ ወረዳ 168 ንፁሀን ዜጎች በኦነግ ሸኔ ግድያ እንደተፈጸመባቸው መንግሥት አስታውቋል። ከእነዚህ ውስጥም 87 ሰዎች በጅምላ ተገድለው አስክሬናቸው መገኘቱ ታውቋል። 81 ሰዎችም በተለያዩ የወረዳው አካባቢዎች ተገድለው ተገኝተዋል።…
የኢትዮጵያ መንግስት ለሰላም ዕድል ለመስጠት የወሰዳቸውን በጎ እርምጃዎች እንደሚያደንቁ እና በግጭቱና በድርቅ ምክንያት የሰብአዊ ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የአውሮፓ ህብረት ድጋፍ እንደሚያደርግ የህብረቱ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ አስታወቁ። ነግግራቸው የህብረቱ አቋም…
ወራሪው ጁንታ የደርግን አገዛዝ ለመገርሰስ ለ17 አመታት ከአፋር ጋር አብሮ ታግሏል በመሆኑም የአፋር ህዝብን የዉጊያ ስልትና ጀግንነት በሚገባ ተረድቷል። ወራሪው የትኛውንም የአፋርን መንደር ለመያዝ ከአፋር ጋር በክላሽና በብሬን ተዋግቶ እንደማይዝ…
መረጃውን በፎቶ አስደግፈው ያሰራጩት ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ በማህበራዊ ገጻቸው ያሰራጩት ዜና ከተለመደው በላይ ያስደነግጣል። ምስሉን እድንብ ለመመልከት አይቻልም። የሰው ልጅ በህግ ጥላ ስራ ሆኖ እንዲህ የሚሰቃየው ለምንድን ነው? ምንስ ስላደረገ…
በትግራይ ክልል አዋሳኝ የሚገኙ የአፋር ክልል ነዋሪዎች ዳግም ወረራ እየተደረገባቸው መሆኑን ተናገሩ … የተከፈተባቸው አዲስ ጥቃት በከባድ መሳሪያ የታገዘ በመሆኑ የክልሉ ህዝብ ብቻውን ሊቋቋመው እንደማይችል ለቋሚ ኮሚቴው አባላት አስረድተዋል በአሸባሪው…
የህውሀት ቡድን አሁንም በአንዳንድ የአማራ አካባቢዎች እየተንቀሳቀሰ የህዝቡን ሰላም እየነሳ እንደሆነ ተገለፀ የአማራ ክልል ኮምዩኒኬሽን ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንደገለጸው ህውሀት የሚባል አሸባሪ ቡድን እስካልከሰመ ድረስ ሰላም የሚባል ነገር አይታሰብም ብሏል፡፡…
በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ሀብት ንብረታቸው የወደመባቸው ባለሃብቶች የክልሉ መንግስት አፋጣኝ ምላሽ እንደሚሰጣቸው የተገለፀ ሲሆን በቂ ብድር እንዲያገኙ የሚያስችል ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ ነው የተገለጸው፡፡ የአማራ ክልል የመንግስት ኮሚኒኬሽን ሀላፊ አቶ…
“Over 100 specialist US soldiers together with our logistics specialists are preparing, which means it will not be long before the rest of the troops arrive. Aljazeera– US troops reinforcing…
The New Arab A Sudanese envoy was in Israel on Wednesday in order to promote ties between the two countries, a source with close knowledge of the visit said. The presidential envoy arrived in…
ከኛ ጋር ታስረው የነበሩ እስረኞች ተፈተው እኛ የምንታሰርበት ምክንያት የለም ሲሉ እነ አብዲ መሀመድ ኡመር ተቃውሞ አሰሙ። በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የፀረሽብርና የህገመንግስታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ተገኝተው…
ባለፈዉ ሳምንት ኢትዮጵያ ቼክ “ኮድ 3 መኪና ስም ለማዞር ሻጭ የመኪናዉን ግምት 35% እንዲሁም ገዢ 15% እንዲከፍሉ ተወስኗል” የሚል ጥቆማ ደርሶት የመረጃዉን ትክክለኛነት የማጣራት ስራ ሰርቷል። ኢትዮጵያ ቼክ ጉዳዩን በተመለከተ…
የትኞቹ ግብዓቶች ላይ እጥረት አለባችሁ የሚል ዝርዝር መጠየቁን መልኩን ገልጾ፤ እስካሁን መልስ ባለመገኘቱ ችግሩን አላወቅኩም፤ መፍትሄም መስጠት አልቻልኩም የማዕድንሚኒስቴር የሲሚንቶ ፋብሪካዎች በድንጋይ ከሰል ዕጥረትና በተለያዩ የግብዓት ችግሮች የተነሳ ማምረት እያቆሙ…
የዐቃቤ ህግ የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው አባቢን ኮንስትራክሽን እና ማሽነሪ ኪራይ ኃ/የተ/የግ/ማህበር እና ዲን ጀነራል ትሬዲንግ የተባሉ ሁለት ድርጅቶች እና አቶ ቢኒያም አበበ ፣ ደጄኔ ጆቫኒ እና አባይ መኮነን የተባሉ 3…
አንድ ነጋዴ የተሰማራበትን የንግድ ስራ በውጤታማነት፣ በቅልጥፍናና በጥራት ለመስራት እንዲሁም የሚያመርተውን ምርት ወይም የሚሰጠዉን አገልግሎት ለሸማች/ለተጠቃሚዉ በአግባቡ ለማደረስ እንዲያስችለዉ የተለያየ ዘዴዎችን ይጠቀማል፡፡ በዚህ መሰረት የንግድ ሰራተኞችን በስራ ውል ቀጥሮ ማሰራት፣…
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ምክትል ዋና ጸሐፊ አሚና መሐመድ ሰመራ የገቡት የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ መሆኑንን ጠቅሶ ሲያበቃ ከክልሉ ውጪ በማለፍ ዳግም ወረራ እያካሄደ ባለበት ወቅት ነው። በአፋር ከሶስት መቶ ሺህ…
በአፍሪካ ሕዝብረት ስብሰባ ለመገኘት አዲስ አበባ የገቡት የተባበሩት መንግስታት ምክትል ዋና ጸሃፊ አሚና መሀመድ ራሳቸው “ሪፖርት” መሆናቸውን በመጥቀስ መንግስት በዲፕሎማሲው መስክ ድል ማግኘቱ እየተገለጸ ነው። ድርጅታቸው ኢትዮጵያ ላይ በተለያዩ ስብሰባዎች…
‘There will be no winners, and you will be pulled into this conflict against your will,’ ‘So far I am not at all under the impression that this could be…
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ክስ የተቋረጠባቸው ሶስት የክስ መዝገቦች የስነ-ስርዓት ሂደቶች ላይ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ባለፈው ሶስት ዓመት ተኩል የፌደራል ፍርድ ቤቶች በሕገ መንግስቱ የተሰጣቸውን…
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በፈተናዎች ውስጥ አበረታች እድገት ማሳየቱ መጪው ጊዜ ብሩህ መሆኑን ያመላክታል ሲሉ የምጣኔ ሀብት ባለሙያው አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ አስታወቁ። አቶ ዘመዴነህ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፣ባለፉት ሁለት ዓመታት በኮሮና ምክንያት…