የኢትዮጵያ መንግስት 7 የተመድ ሰራተኞች በ72 ሰአታት ውስጥ ከአገር እንዲወጡ ትእዛዝ አስተላለፈ የኢትዮጵያ መንግሥት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስር በተለያዩ ኤጀንሲዎች ውስጥ የሚሰሩ 7 የውጭ አገር ዜጎች በ72 ሰዓት ውስጥ ...
Month: September 2021
Tigray Democratic Party Office Head said, leaders of the terrorist TPLF are now in disarray as the clique suffered huge losses in all fronts. Off...
የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ መሥራች ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡ የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ዶክተር ይልቃል ከፋለ ለክልሉ ርእሰ መሥተዳድርነት በእጩነት አቅርቧል፡፡ጉባኤውም ዶክተር ይልቃል ከፋለ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አድርጎ ...
ማሳሰቢያ ይህ ጽሁፍ ሁሉንም ሳይሆን አብዛኞችን ታሳቢ ያደረገ መሆኑ ቅድሚያ ይታወቅልኝ። በኢትዮጵያ ራሳቸውን የሾሙ በርካታ መንግስታት አሉ። እነዚህ ለውጡን ተከትለው የተፈለፈሉ መንግስታት ሳያመዛዝን የሚከተላቸውን የህዝብ ብዛት እ...
"ኤርሚያስ ቃል በቃል የተናገረው ይህንን ነው፤ “ቲዲኤፍን (ስሙን የቀየረውንና በሃሺሽ ያበደውን የትህነግ ጭፍራ ማለቱ ነው) ምሳሌ ውሰዱ፤ የትግራይ ቲዲኤፍ ሕዝባዊ ኃይል ነው፤ (እነርሱ) ሳይነጋገሩ አይወስኑም፤ እንደ ቤስት ፕራክ...
ራሱን የስብከት እና የትግል ንቅናቄ ብሎ የሚጠራው አዲስ ጅሃዳዊ ቡድን የሱዳን ሰላዮችን መግደሉ ተነግሯል እምብዛም እውቅና የሌለው ራሱን የጅሃዲስት ቡድን በሚል የሚጠራው አዲስ ሃይል ስድስት የሱዳን የስለላ መኮንኖችን መግደሉን አ...
በየዓመቱ መስከረም 21 በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ የግሸን ደብረ ከርቤ (ግሽን ማርያም) ዓመታዊ የንግስ በዓል ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝበ ክርስቲያን በሚገኝበት ይከበራል። የዘንድሮውም የንግስ በዓል በሠላም እንዲጠናቀቅ ፌዴራ...
" አንዳንድ የአሜሪካና የአውሮፓ የተራድኦ ድርጅቶች የተለያዩ ደባዎችን እየሰሩ ነው "- የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አንዳንድ የአሜሪካና የአውሮፓ የተራድኦ ድርጅቶች ለተፈናቃይ ወገኖች እር...
አንድ በገለልተኛ ኮሚሽን የተዘጋጀ ሪፖርት በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ተቀስቅሶ የነበረውን የኢቦላ ወረርሽኝን ለመግታት ተሰማርተው በሴቶችና በልጃገረዶች ላይ ወሲባዊ ጥቃት ካደረሱ 83 የእርዳታ ሠራተኞች መካከል የዓለም ጤና ድርጅ...
ኢዜማ “ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በጋራ የመስራት መርህ አለው” የሚሉት የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ፤ የአቶ ግርማ ሹመት በፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ ሳይጸድቅ፤ በአዲስ አበባ ካቢኔ ምስረታ ላይ መነገሩ “በመርህ ደረጃ የሚያመጣው ችግ...
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቀጣይ የስራ ዘመናቸው ለአዲስ አበባ ሕዝብ በገቡት ቃለ መሰረት ቃላቸውን መፈጸም እንዲያስችላቸው ያዋቀሩትን ስብስብ በየዘርፉ በቢሮ ለይተው ለሹመት አቅርበው አጸድቀዋል። ከንቲባዋ ይፋ ባደረጉት ሹመት ዶ/ር ...
Eritrean Foreign Minister Osman Salih on Monday blamed Ethiopia's Tigray People's Liberation Front (TPLF) rebels for provoking a "major war" in T...
'መሪዎቼን እመርጣለሁ' ብሎ ዝናብ እና ጸሃይ ሳይበግረው እስከ ውድቅት ሌሊት ለሰአታት ተሰልፎ የስልጣን ውክልናውን የሰጠንን የአዲስ አበባ ህዝብ እጅግ እያመሰገንኩ፤ በከንቲባነት ሃላፊነቴ ደከመኝ፣ ሰለቸኝ ሳልል የምችለውን ሁሉ ሰ...
የሴቶች፣ ሕፃናት እና ወጣቶች ሚኒስቴርን ላለፈው አንድ አመት ከመንፈቅ በሚኒስትርነት የመሩት ፊልሰን አብዱላሂ ስልጣናቸውን በገዛ ፍቃዳቸው መልቀቃቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ ማስገባታቸውን አስታወቁ። ሚኒስትሯ ስልጣናቸውን ለመልቀቅ የወ...
ኢትዮጵያ በካይሮ የሚገኘውን ኤምባሲዋን ከጥቅምት ወር ጀምሮ በጊዜያዊነት እንደምትዘጋ በግብጽ የኢትዮጵያ አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ መናገራቸው ቢቢሲ አረብኛ ዘግቧል። ኤምባሲው ከሶስት እስከ ስድስት ወራት እንደሚዘጋ የተናገሩት አምባ...