Tag: home
"ዜናውን እንደተለመደው የዘገቡት ሚዲያዎች ጉዳይ አስገርሞኛል" ይላሉ የአውስትራሊያው ነዋሪ። "አሁን እኮ የሸኔ የሎጂስቲክ፣ የምልመላና የስምሪት ሙሉ መዋቅር እኮ ነው መንግስት እጅ የገባው" ሲሉ ያክላሉ። ይህ ዜና "እጅ ሰጠ" በ...
"እድሉን ተጠቅመው ወደ ህጋዊ መስመር በማይገቡ ላይ ህጋዊ እርምጃ ይወሰዳል" የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ህጋዊ ምዝገባና የመኖሪያ ፈቃድ ሳይኖራቸው በኢትዮጵያ ለሚኖሩ የሌሎች አገር ዜጎች "ወደ ህጋዊ መስመር ግቡ" ሲል ቀድሞ...
"ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ፣ የጤና ሚኒስትር ሆነሽ በመሾምሽ የተሰማኝን ደስታ እየገለጽኩ ይህንን ከፍተኛ ሃላፊነት በትጋት፣ በብቃት እና በርኅራኄ እንደምትወጪው ባለሙሉ እምነት ነኝ። በቀጣይ የጤና ስርዓቱን ለማጠናከርና የማህበረሰ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ስም ዘርዝሮ ዕውቅና የሰጣቸውን አካባቢና ዘር ተኮር ፓርቲዎች ዕውቅና መስጠቱን ተከትሎ የትግራይ ህዝብ ነጻ አውጪ ግንባር፣ ትህነግም ዕውቅና እንደተሰጠው ተደርጎ እየተሰራጨ ያለው ዜና ሃሰት መሆኑን ...
" የዓረብ ሊግ፣ ግብፅና ሶማሊያን በተመለከተ፣ በኔ እምነት በዚህ ረገድ ምንም ማድረግ የማይችሉ ይመስለኛል። ያለቀለት የተደመደመ ጉዳይ ነው። ከአካባቢው ጋር በተያያዘ ሰፊ ሌላ ዓላማ ላላቸው ግብፆች ምን አስጨነቀን " ኢትዮጵያ እ...
ልዩ ልዩ ሐሰተኛ ሰነዶችንና ዘዴዎችን በመጠቀም ህብረተሰቡን ሲያጭበረብሩና ሲያታልሉ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል። ተጠርጣሪዎቹ በመንግስት ባለስልጣናት ስም እየተጠቀሙ ''እነ እከሌ...
አልሸባብ ጋልሙዱግ በሚባል ክልል ከሶማሌ ጦር ጋር ባደረገው ውጊያ ሶስት የሶማሊያ ጦር ካምፖችን በቁጥጥሩ ስር አድርጓል። አል ሸባብ ከሶማሊያ ጦር ጋር አምስት ሰዓታት ያህል የቆየ ከባድ ጦርነት ካካሄደ በኋላ ከጥቃቱ የተረፉ የሶማ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይን እንደ ጎልያድ በማስመሰል በአንድ ምሳሌያዊ ዳዊት እንዲግደሉ የሃይማኖታዊ ግድያ ጥሪ ያስተላለፉት አቡን ሉቃስ የወንጀል ክስ ተመሠረተባቸው። አቡነ ሉቃስ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕ...
ሼህ አብዱ ያሲንን በመግደል የተጠረጠረው መሃመድ ሽኩር አበባውን ያየ ማንኛውም ግለሰብ ጥቆማ እንዲሰጥ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪ አቀረበ፡፡ ፖሊስ ዝርዝር ባይናገርም ተጠርጣሪውን በአጭር ጊዜ ለይቶ አደን ላይ መሆኑንንም አመልክቷል።...
በቀብር ስነ ስነ ስርዓታቸው ላይ የግድያው ምክንያት ሳይጣራ ያልተረጋገጡና የምርመራ ሂደቱን የሚያበላሹ መረጃዎችን ከማሰራጨት መቆጠብ እንደሚገባ በሚመልከታቸው አካላት መልዕት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 አስኮ አዲስ ሰፈር...
በኢራን የጄኔራል ቃሲም ሱለይማኒን 4ኛ የሙት አመት እያከበሩ በነበሩ ሰዎች ላይ በደረሰ ሁለት የቦንብ ፍንዳታ ሰዎች የሟቾች ቁጥር ከ103 በላይ ደረሰ። አልጀዚራ በየደቂቃው መረጃ በሚሰጥበት አውዱ ላይ እንዳለው የሟቾች ቁጥር ከዚ...
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቡና ግንድ አድርቅ በሽታን መከላከል የሚያስችል መድኃኒት በምርምር ማግኘቱን አስታወቀ። ዩኒቨርሲቲው የቡና ግንድ አድርቅ በሽታን በምስራቅ አፍሪካ በምርታማነት ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመከላከል ያለመ አው...
Chief Cabinet Secretary Hayashi Yoshimasa says three individuals believed to have participated in October 7 attacks. Japan has announced sanction...
የኢራን አብዮታዊ ዘብ የጦር አማካሪ ዚያድ ራሲ ሙሴቪ በእስራዔል ተፈጽሟል በተባለ የአየር ጥቃት በሶሪያ መገደላቸውን የሀገሪቱ ቴሌቪዝን አስታውቋል፡፡ ፕሬስ ቴቪ እንደዘገበው የጦር አማካሪው በሶሪያ ደማስቆ አቅራቢያ በምትገኘው ሳይ...
በሶማሌ የሚንቀሳቀሰው የአሸባሪው ዓልሸባብ ከፍተኛ አመራር ማኣሊም አይማን መገደሉን የመገናኛ ብዙሃን የሶማሊያ የማስታወቂያ ሚኒስትርን ጠቅሰው ገልጸዋል። የተገደለውም በአሜሪካ ኃይሎች ድጋፍ የሶማሊያ ጦር ባካሄደው ዘመቻ እንደሆነ ...
የሸገር ከተማ አስተዳደር 604 ከሚሆኑ ባለሀብቶች ጋር የኢንቨስትመንት ውል ማቋረጡን አስታወቀ። የሸገር ከተማ ከንቲባ ተሾመ አዱኛ (ዶ/ር) በከተማው ስራቸው የተቋረጡ እና ግንባታቸው የቆመ ኢንቨስትመንቶች የነበሩ መሆኑን ገልጸው ...