Tag: NEWS
በኢትዮጵያ ፖለቲካ ደረጃው ቢለያይም በየወቅቱ "መርመጥመጥ" እጅግ የተለመደ ነው። ዓይነቱ ቢለያይም "ባንዳነት" ከጥንት ጀምሮ የኢትዮጵያ መከራዋ ነው። ከኢትዮጵያን ታሪካዊ ጠላቶቿ ጋር አብሮ ኢትዮጵያን መብላት፣ ሕዝቧን ማሰቃየት፣...
መቀመጫቸውን ኬንያ ያደረጉ የኢትዮጵያ መንግስት ተቃዋሚዎች ስጋት ላይ መሆናቸው ተሰማ። ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር በገባችው አዲስ ስምምነት መሰረት ተላልፈው ሊሰጥ እንደሆነ እየተገለጸ ነው። ንግግርም እየተደረገ ነው። በኬንያና ኢትዮጵያ...
የዓድዋ ድል በ"አይቻልም" ውስጥ "ይቻላልን"፣ በከበባ ውስጥ ሰብሮ መውጣትን በድቅድቅ ጨለማ ውስጥ ብርሃንን ለዓለም ያሳየንበት በመሆኑ ድሉ የዓለም ጥቁር ሕዝብ ሁሉ ድልና የነጻነት ትግል አዋላጅ ነው። እኛ ብቻ ሳንሆን የዓለማችን...
የአዲስ ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኮርፖሬት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መሀመድ ሀሰን ወደ ሃላፊነት መምጥታቸውን ተከትሎ በድርጅቱ ውስጥ ሁለት አበይት ሩጫዎች እየተካሄዱ ነው። ከውስጥና ከውጭ!! የውስጥ ሩጫው የድርጅቱን ስም ከመቀየር ...
ፓስፖርት ማግኘት የዜጎች አንዱና መብት ነው። ፓስፖርት ለማግኘት ኢትዮጵያዊ መሆን እንጂ ሌላ መስፈርት የለውም። ግን ታሪኩ ሌላ ነው። ዝርፊያና ምዝበራ የሚከናወንበት ጉዳይ ሆኗል። አሁንም ጉዳይዋ እነሱ እጅ በመሆኗ ስሟን መግለጽ ...
የኢትዮጵያ እና የሶማሊላንድ የባሕር በር ስምምነት በሦስተኛ አካላት ተጽእኖ ሊቀየር እንደማይችል የሶማሊላንድ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዶክተር ኢሳ ካይድ መሐሙድ ገለጹ። ግብጽና አረብ ሊግ የሚያወጡት መግለጫ እን...
ሰሞኑንን አቶ ጌታቸው ከአዲስ አበባ መልስ በሰጡት መግለጫ ካነሱዋቸው ጉዳዮች ይልቅ የተዘለሉት ጉዳዮች ቁልፍ መሆናቸው ተሰምቷል። ትህነግ ሁለት አማራጭ ተቀብሎ እንደሄደ ነው የተሰማው። " እየከፋፈሉን ነው" የሚለው የአቶ ጌታቸው ...
መድረክ ላይ የታዩ የአፍሪካ መሪዎችም ሆኑ ከፍተኛ ባለስልጣናት " ስለ ልዩ አቀባበልና መስተንግዶ እናመሰግናለን" ሲሉ ምስጋና የሚሰጡትን የክብር አቀባበል የሶማሌ ፕሬዚዳንት "ኢትዮጵያ አላከበረችኝም" ከማለታቸው ጋር አብሮ የሚሄድ...
"በአከባቢያችን ያለው ፓለቲካዊ ሁኔታ እጅግ ጥንቃቄ የሚሻ በመሆኑ እንደ አገር የውስጥ ሰላማችን መጠበቅና መንከባከብ እንደሚገባ ከፌደራል መንግስት ጋር መግባባት ተደርሷል" ሲሉ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አቶ ጌታቸው ረዳ...
በትግራይ ክልል " ከ217 በላይ ኢንዱስትሪዎች ስራ ጀምረዋል " ያሉት የኢንዱስትሪ ቢሮ ሃላፊ ፓርላማ ላይ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀረበው ሪፖርት " ከእውነት የራቀ ነው " አሉ መባሉ " ቢሮው አመነ ወይስ ካደ?" የሚል ጥያቄ አስነ...
በአድዋ ሙዚየም ላይ ያካተተው አንዱ አገርኛ ምልክት በደቡባዊ ኢትዮጵያ በጋሞ እና በወላይታ አካባቢዎች የሚለበሰው “ድንጉዛ” ነው። በደማቅ ቀይ፣ ቢጫ እና ጥቁር ቀለሞች ዐይን የሚገባው ድንጉዛ፤ በጥለቱ ላይ የሚቀመጡት ወጣ ገባ ያ...
አዋጅ ፣ አዋጅ ታሪኩን በሚመጥን መልኩ የተገነባው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ግንባታው ተጠናቋል። የዓድዋ በዓል በደረስ ጌዜ ሁሉ ሲያፈርሱትና በሴራ ሲንጡት የነበሩ ዛሬ ምን ይሉ ይሆን? አዋጅ ዋጅ የዓደዋ ድል ከምንግዜውም በላይ አበራ...
በኤርትራ በሚኖሩ የአፋር ተወላጆች ላይ የሚፈጸመው እስር፣ ግድያ፣ ስደት፣ ጭቆናና ግፍ ከልክ በላይ መሆኑን፣ ጥቃቱ ብሄርን መሰረት ያደረገና ዕለት ዕለት መጠኑ እየጨመረ በመምጣቱ ሻዕቢያን በሃይል የማስወገድ አማራጭ እንደሚከተሉና ...
ትግራይን ቢጊዚያዊነት እንዲያስተዳድር የተሰየመው የአቶ ጌታቸው አመራር "ጥብቅ" የተባለ ግምገማ ላይ መሆኑንን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ባሰራጨው መረጃ ይፋ አድርጓል። "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትግራይ ጊዜያዊ አስተ...
ኢትዮጵያን በብቃት፣ በቅንነትና በታማኝነት ማገልገል የሚችሉ ዜጎችን በካቢኔ ውስጥ የማካተት ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ15ኛ መደበኛ ስብሰባው በጠቅላይ ...
አወዛጋቢው የኢትዮጵያ ህገ መንግስት ሊሻሻል እንደሚችል ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ፍንጭ ሰጡ። ጠቅላይ ሚኒስትር አህመድ ለሁለተኛ ጊዜ ለመልካም አስተዳደር ችግር መፈጠር መንስኤ የሚሆኑ አካላትን የማጥራት ሥራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ...