Month: February 2021
"የታታሪዋ ኢትዮጵያ ምልክት ነን ብለን እናስባለን፤ ላለፉት 29 ዓመታት ያለመታከት ሰርተናል"፤ "ለሀገሬ ምን አደረግሁላት ብዬ ሳስብ እደሰታለሁ" ሲሉ ስራዎቻቸውን አብራርተው ተናግረዋል 👉አዲስ አበባ ውስጥ ህንፃ ከሌላቸው ባለሃብ...
የአሜሪካ አዲሱ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አገራቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ያላትን ትብብር አጠናክራ ለመቀጠል ብሎም የዴሞክራሲ መርሆዎች እንዲከበሩ ለማድረግ ቁርጠኛ መሆኗን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲያቸውን አስመልክቶ ሐሙስ ዕለት አመሻሽ...
Since Ethiopia, unlike the downstream countries, firmly believes in resolving the outstanding issues with regard to the Grand Ethiopian Renaissan...
Prime Minister Abiy Ahmed held phone conversation with United States Secretary of State Antony J. Blinken on Thursday. The two sides exchanged vi...
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ጽ/ቤትአዲስ አበባ ፓርቲያችን፤ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) ከመጀመሪያ ምስረታው ጀምሮ በሰላማዊ ትግል የሚያምን፤ ለወቅቱም ሆነ ለቆዩ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ችግሮች መፍትኼ ለማግኘት ውይይትና...
እነሜጀር ጄኔራል ገ/መድህን ፍቃዴ የመከላከያ ሰራዊት ንብረት የሆነ በጀርባ ከ30 እስከ 40 ነጠላ ሬዲዮኖችን የሚያገናኙ 50 በጀርባ የሚያዙ የሬዲዮ መገናኛ ዎችን ለትግራይ ልዩ ሃይል መስጠታቸውን ጠቅላይ አቃቢ ህግ ገለጸ። ጠቅላ...
በትግራይ ክልልና ሰብዓዊ ድጋፍ በሚያስፈልጋቸው አካባቢዎች የዕለት ደራሽ እርዳታና የመልሶ ማቋቋም ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን የሠላም ሚኒስቴር ገለፀ። በክልሉ 26 መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የዕለት ደራሽ እርዳታ በመስጠቱ ...
ኢትዮ 12 ዜና - " አንዱ ሲሰራ መመቅኘት ጥሩ አይደለም" የሚሉት ባለሃብቱ በላይነህ ክንዴ ቅናት የአገራችን ትልቁ ችግር መሆኑንን ያሰምሩበታል። በራስ መቆምን ሲናገሩ ደግሞ " ክህወሃት ውርደት እንማር" በማለት ነው። ተስፋቸውን...
እነዚህ አካላት ( ስማቸው የተነሳው ኦነግና አብን) ማለታቸው ነው ምን ሲሰሩና ምን ሲሉ እንደነበር ምርጫ ቦርድ መለስ ብሎ መጠየቅና መመርመር እንደነበረበት የኦሮሚያ ብልጽግና ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፈቃዱ ተሰማ ያሳሰቡት። እንደ ...
ከንቲባ አቶ አታክልቲ በትግራይ ክልል በተካሄደው ሕግን የማስከበር እርምጃ እና በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በመቐለ ከተማ ተቋርጦ የነበረው ትምህርት የካቲት 1 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚጀመር የከተማዋ ከንቲባ አስታወቁ። ከንቲባ አቶ ...
ለአቶ ጃዋር መሃመድ አራት የሞባይል ሲም ካርዶችን ሊያቀብሉ ሲሉ በቁጥጥር ስር ውለዋል ተብለው ፍርድ ቤት የቀረቡት ሃምዛ ጀማል በቦሌ ክፍለ ከተማ ቋሚ አድራሻ ስላላቸውና የሚተዳደሩት ቨጪሮ ጫት ንግድ በመሆኑ በዋስ እንዲለቀቁ ጠየ...
የፊደራል አቃቤ ህግ በኦፊሳል ገጹ ይፋ እንዳደረገው ከባድ የውንብድና መፈጸማቸው በማስረጃና በሰው ምስክር የተረጋገጠባቸው የፖሊስ አባላት እያንዳንዳቸው በ13 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ወ...
በአንዳንድ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አሥረኛ ክፍል ላቋረጡ ተማሪዎች፣ በተጨማሪም ማንበብና መጻፍ ለማይችሉ ሰዎች ዲግሪ እንደሚሰጡ ተገለጸ፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርና የከፍተኛ ትምህርት አግባብ...
የአዲስ አበባንና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች የምርጫ ቀን ፖለቲካዊ አንድምታ አለው በሚል የሚነሱ ሀሳቦች የተሳሳቱ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ አስታወቁ። ከፍተኛ የጸጥታ ችግር ባለበት አ...
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ በመጪው ምርጫ በርካታ ዓለም አቀፍና ሃገራዊ ታዛቢዎች ሊሳተፊ እንደሚችሉ ጠቁመዋል። ሰብሳቢዋ፤ መቀመጫውን ለንደን ያደረገው ቻትሃም የተሰኘው ገለልተኛ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተቋም በ...
Donald Trump must be convicted because he is “personally responsible” for the riot at the US Capitol, House Democrats have said. They detail the ...