Month: January 2021
ዛሬ ከቀኑ ሰባት ሰዓት አካባቢ በአዲስ አበባ ጉለሌ እጽዋት ፓርክ ውስጥ እሳት ተነስቶ በተደረገው ርብርብ የከፋ ጉዳት ሳያስከትልና ወደ ሌላ ቦታ ሳይስፋፋ በቁጥጥር ስር መዋሉን ም/ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ። ፓርኩ ለከተማዋ ...
በጋምቤላ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ በሚገኙ እንስሳት ላይ ከፍተኛ ህገ ወጥ አደን እየተካሄደ መሆኑን የፓርኩ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን በበኩሉ “በጋምቤላ ብሔራዊ ፓርክ የብዝሃ ህይወት ሀብ...
ኢትዮጵያ ወርቋን ግጭት ካለባቸው ዞኖች እንደምታወጣ በማስመስል የተጀመረውን ዘመቻ በስውር ከሚመሩት መካከል አንዱና ዋና ነዋሪነታቸው እዛው ሲውዘርላንድ የሆነ የትህነግ ግንባር ቀደም አባል እንደሆኑ፣ ለጊዜው በስም መጥቀስ አስፈላጊ...
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 95ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፏል፡፡ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው ከፍተኛ የዕዳ ጫና ያለባቸውን የመንግስት የልማት ድርጅቶች የዕዳ ጫና ለማቃለል ...
ሰላም ወገኔ ባላውቅህም ከምትጽፋቸው በመነሳት ቁስለትህ ተሰማኝ በማለት ይጀምራል የተላከልኝ ምስክርነት፡፡ እኛ የደህንነት ሰዎች በስራ አጋጣሚ ያገኘናቸውን መረጃና ማስረጃዎች አደባባይ ለማውጣት የሙያ ስነ ምግባራችን ስለማይፈቅድ ይ...
የህወሓት የጥፋት ቡድን ከጤና ተቋማት ዘርፎ የደበቀው አራት ባለተሳቢ የጭነት ተሽከርካሪ ሙሉ መድሃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ በቁጥጥር ስር መዋሉን የመከላከያ ጤና መመሪያ አስታወቀ። በቁጥጥር ስር የዋለው መድሃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ...
የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ ለመምህራን ይከፈል የነበረውን የቤት አበል ከብር 850 ወደ ብር 3 ሺህ እንዲሻሻል መወሰኑ ተገለጸ፡፡ የከተማ መስተዳድሩ ካሁን በፊት በከተማው ትምህርት ቤቶች ለሚያስተምሩ መምህራን 5 ሺህ የመኖርያ ቤት...
የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ ባካሄደው ስብሰባ ህገ ወጥ የመሬት ወረራ፤ ባለቤት አልባ ህንፃዎች፤ የኮንደሚኒየም ቤቶች፤ የቀበሌ መኖርያና ንግድ ቤቶችን አስመልክቶ በጥናት የተገኙ ግኝትቶች ላይ የውሳኔ ሃሳብ አስተላለፈ፡፡ባለቤት አልባ...
ችጋራም መባል ያለበት ኢሳያስ አፈወርቂ ሳይሆን ሃያ ሰባት አመት ኢትዮጵያን ሲዘርፍ ኖሮ የያዝከውን ይዘህ ሰላም ስጠን ሲባል ጥጋብና ዕብሪት ዳግመኛ የስልጣን ረሀብ ውስጥ የከተቱት ህወሃት ነው። ቅር የሚለው ይበለው በግሌ የኤርትራ...
የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚልም ኢትዮጵያ ስደተኞች በማኅበራዊ ጉዳዮች እንዲሳተፉ ፖሊሲ በመቅረጽና የተለያዩ ተግባራትን በማከናወን ላይ ትገኛለች ብለዋል።በጉብኝቱ ላይ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ጨምሮ ፣የውጪ ጉዳይ...
የህወሓት የጥፋት ቡድን በመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት ከሰነዘረ በኋላ ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ጪሊሞ ጫካ ስልጠና ላይ የነበሩ የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ጁንታውን ለማገዝ ወደ ትግራይ መጓዛቸውን በተሃድሶ ስልጠና ላይ የሚገኘው ...
ለኢትዮጵያ መሞት የማይገኝ ዕድል መሆኑ እንደማይገባቸው ሁሉ፣ ኢትዮጵያን ለመግደል መነሣት የመጨረሻው ርግማን እንደሆነ አያውቁም። ሞት እንደሆን የማይቀር የሰው ልጅ እዳ ነው፤ ከሆነ አይቀር ለታላቋ ሀገር ለኢትዮጵያ ቢከፈል ትልቅ ...
የወንጀል ቡድኑ በትግራይ ክልል ብቻ ሳይሆን በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ለሚፈጠሩ አለመረጋጋቶች ምክንያት የሚሆኑ ረብሻዎችን በገንዘብ ሲደግፍ የነበረ ሲሆን የገንዘብ አደጋገፉም በዘፈቀደ የሚደረግ ሳይሆን የሁከት ፈጠራው ውጤታማነ...
ባለፈው ሳምንት ለሟቹ አቶ ስዩም መስፍንና አቶ አባይ ጸሃዬ ሽኝት በሚል በስደት ያለው የትግራይ ሚዲያ ሃውስ የጋበዛቸው አቶ ስዬ አብርሃ ቀጣዩ ትግል ራስን እራስ የማስተዳደር እንደሆነ አመለከቱ። በንግግራቸው ባለስልጣን ያለበትን ...
የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክን ከጥፋት የማዳን ሀላፊነት የሁሉም ዜጋ ሊሆን እንደሚገባ ተመለከተ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠበቅትን የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ የማዳን ሀላፊነት የሁሉም ዜጋ ሊሆን እንደሚገባ ተመለከተ። ፓርኩን ከጥፋት ለመከላ...
ዛሬ ባስቻለው ችሎት ተጠርጣሪዎቹ ተደብቀውና ራሳቸውን ቀይረው መያዛቸውን ፖሊስ ሲያስረዳ " እየተተኮስ መደበቀ አልነበረባቸውም" ሲሉ ጠቆ ላቀረቡት ተቃውሞ ምላሽ ሲሰጥ የቀድሞ የትግራይ ክልል ሊቀመንበር አብይ ወልዱ ራሳቸውን ቀይረ...