Category: SOCIETY
ሦስት ነጋዴዎች ድንገት አንድ ቀን በንጉሥ ሰሎሞን የዘውድ ችሎት ተገኙ፡፡ ሦስቱም ለብዙ ዘመን አብረው ለመነገድ ተማምለው፣ ግመል ጭነው፣ ገንዘብ ቋጥረው፣ ስንቅ አንጠልጥለው፣ ሀገር ጥለው የሄዱ ናቸው፡፡ ‹ንጉሥ ሆይ› አለ አንዱ ...
የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ቱጃሮችን የበለጥ ባለጸጋ፤ በድህነት አረንቋ ውስጥ የነበሩትን ደግሞ የበለጠ ደሃ እንዳደረጋቸው ኦክስፋም የተሰኘው የእርዳታ ድርጅት አስታወቀ። ድርጅቱ እንዳለው የዓለማችን ደሃ ሃገራት የገቢ ምንጫቸው በመድረቁ...
በአገር ሕልውና ማስከበር ዘመቻው ጉዳት የደረሰባቸው የሠራዊት አባላት ልጆችን በተደራጀ መልኩ በዘላቂነት ለመደገፍ እንቅስቃሴ መጀመሩን የብሔራዊ ጀግኖችና ህፃናት አምባ ገለፀ፡፡የዲያስፖራ አባላት አምባውንንና ወገኖቻእውን ለመርዳት ...
በሶማሌ ክልል ዘጠኝ ዞኖች ስር የሚገኙ ከ80 በላይ ወረዳዎች የሚኖሩ ዜጎች በድርቅ መጎዳታቸው ተገለጸ፡፡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፋ ሙሁመድ በክልሉ በተከሰተው ድርቅ ሳቢያ ለተጎዱ ዜጎች እየተደረገ ስላለው አስቸኳይ ድ...
ከህክምናና ጤና ባለሙያዎች የሙያ ብቃት ማነስ ጋር ተያይዞ በታካሚዎችና በህክምና አገልግሎት አሰጣጡ ላይ የሚታዩ ተግዳሮቶችን በዘላቂነት ለመቅረፍ የሕክምናና የትምህርት ጥራት አግባብነት ምዘናና ማረጋገጫ ሥርዓት መዘርጋቱን የትምህር...
በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ 61 ጤና ጣቢያዎችና 18 ሆስፒታሎችን አገልግሎት ለማስጀመር በትኩረት እየተሰራ ነው በተደረገላቸው ድጋፍ እስካሁን 13 ሆስፒታሎች መደበኛ የጤና አገልግሎቶች መስጠት ጀምረዋል፣ በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ ...
በካናዳ የሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት የተሳተፉበትና በአሸባሪው ህወሃት ለወደሙ የጤና ተቋማት ድጋፍ የሚውል 50 ኮንቴነር የህክምና ቁሳቁስ ወደ ኢትዮጵያ ለማጓጓዝ እንቅስቃሴ መጀመሩን በካናዳ የኢመርጀንሲ ሀኪምና የግሎባል ኤድ ኢትዮጵ...
በሰሜን ወሎ ዞን ላልይበላ ከተማ የሚገኘው የቅዱስ ላልይበላ ጠቅላላ ሆስፒታል በከተማዋ ለአራት ወራት ያህል ከርሞ የነበረውን የሽብር ቡድኑን የጭካኔ በትር ተጋፍጦ አገልግሎቱ ሲሰጥ መቆየቱን የሆስፒታሉ ተወካይ ሥራ አስኪያጅ አስታወ...
ዕድሜያቸው ከ50 ዓመት በላይ እንደሆኑ የሚገመቱት እናት አንድ የ16 ዓመት ልጅ አላቸው። ይህንኑ እንደ ዓይን ብሌናቸው የሚሳሱለትን ልጃቸውን ለወግ ለማዕረግ ለማብቃት ደፋ ቀና ይሉ ነበር። ይኖሩበት በነበረው ሸዋ ሮቢት ...
አሸባሪው ቡድን ወልድያ ከተማን በመውረር ከባድ ዘረፋ እና ውድመት አድርሷል በእነዚህ የወረራ እና ዝርፊያ ቀናቶች ውስጥ ደግሞ የሃይማኖት አባቶች ሕዝብን በማጽናናት ከወራሪው ቡድን ፊት ለፊ በመጋፈጥ ያደረጉት አባታዊ ተጋድሎ ታሪክ...
‹‹እኔ የሚያሳፍር ነገር አልሰራሁም አልፈራም። እንዲያውም የእነርሱ ሀጢያት በዓለም ዓደባባይ ይታይላቸው። እኔ የሚያሸማቅቅ ነገር አላደረኩም፡፡ ፈልጌ አድርጌው ቢሆን እውነትም ላፍር ይገባኝ ነበር። ሚዲያዎች ሲቀርፁኝ ፊቴ ለእኔ በ...
አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአፋር ክልል ወረራ በፈጸመበት ወቅት ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የትምህርት ተቋማትንና ንብረት ማውደሙ ተገለጸ።የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በትምህርት ሴክተር ዙሪያ ከአፋር ክልል ከ...
የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ የጤና ተቋማት በአሸባሪው ሕወሃት ሲወድሙ ከማውገዝ ይልቅ ዝምታን መምረጡ እንዳሳዘነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ፤ ዛሬ በሰጡት መግለጫ የዓ...
የወሎ ዩኒቨርሲቲን በአጭር ጊዜ ወደ መማር ማስተማር ስራ ለማስገባት እንደሚሰራ ተገልጿል። ህወሓት ባደረሰው ዝርፊና ውድመት ወሎ ዩኒቨርሲቲ 10 ቢሊዮን ብር የሚገመት ጉዳት እንደደረሰበት ተገልጿል። የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዜዳንት ዶ/...
በሰሜን ወሎ ዞን ቡግና ወረዳ በአሸባሪው ህወሓት ግፍና ስቃይ የደረሰባቸው የመንግስት ሠራተኛው ህያው ምስክርነት። አንዳንዴ ሞት ቅርብ ይሆንና ብርቱ የሚባሉት ሳይቀሩ በትንታ አሊያም በእንቅፋት ሞቱ ሲባል ይሰማል። በድንገት በተቀመ...
ፊት “ሁሉም ትግሬ ጦርነት ውስጥ ነው” እንዳለው ነው። ወይ ሞኞ! ለዚህ አፀፋው “ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሀገሩን ለመታደግ ጦርነት ውስጥ ነው”። በየትም ቦታ በምንም ሁኔታ ያሉ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች የእናት ሀገራቸው ዘብ ሆነው ...