Category: News
የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ ለ69ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን "የጥቁር አንበሳ" ዕጩ መኮንኖችን አስመረቀ። ተመራቂዎቹ "የጥቁር አንበሳ" መባላቸው በምዕራባዊያንና በውስጡ ነበሩ በተባሉ "ካሃዲዎች" የተበተነውን ታልቁን የኢትዮጵያ መከላከ...
"ወልቃይት እንዴት እንደኖረ ያውቃል። ምን እንዳሳለፈ ይረዳል። ወልቃይት ውስጧ ምን ሲከናወን እንደነበር አትዘነጋም። ታዲያ ማን ወደዛ ዳግም ያያል? ማንስ ያ ዳግም እንዲመጣ ይፈቅዳል? የውልቃይት ቃል ኪዳኗና የጀግኖቿ ህብረት ለዳ...
" ከጣራ በላይ ጩኸት" ሲል የጠራውን ዘመቻ አብን ሲቃወም ያቀረበው ምክንያት " ለሶስተኛው ዙሩ የትህነግ ወረራ መንገድ ተራጊዎች" በማለት ነው። የአማራ ክልል አመራሮች በስልታን የሚፋተጉ መሆናቸውን እንደ ችግር አንስቶ የወቀሰው ...
ኮንታክት ሌንስ የዓይን ብሌን የውጨኛው ክፍል ላይ የሚለጠፍ በጣም ስስ የሆነ የፕላስቲክ ቁስ ነው፡፡ ለተለያዩ የዓይን ችግሮች ከመነፅር በተጨማሪ በመፍትሔነት እያገለገለ የሚገኘው ይህ ቁስ አሁን ደግሞ ወደ ስማርትነት እየተሸጋገረ ...
በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ተከስተው ከነበሩ ግጭቶች ጀርባ የአሸባሪው ሕወሓት እጅ እንዳለበት በምርመራ መረጋገጡን ፍትህ ሚኒስቴር ገለጸ። በኢትዮጵያ የመጣውን ለውጥ ተከትሎ በተለያዩ የአገሪቷ አካባቢዎች የግጭትና አለመረጋጋት ...
የኡጋንዳ የሀገር ውስጥ ሚኒስትር ካሂንዳ ኦታፍሬ በምዕራብ የሀገሪቱ አካባቢ ባለ ትምህርት ቤት ውስጥ በተዘጋጀ አንድ መድረክ ላይ ያሰሙት ንግግር የብዙዎችን ትኩረት ስቧል፡፡ ሚኒስትሩ ለተማሪዎቹ ባሰሙት ንግግራቸው ላይ “ድሆች ገነ...
የወሎ ፋኖ ዛሬ እምድብ ስፍራው ደርሶ ከመከላከያ በተሰጠው የግዳጅ ቀጠና ስራውን ሊያከናውን ዝግጁ መሆኑ ተገለጸ። ይህ የተገለጸው ክልሉ ከፌደራል ጋር በመሆን ፋኖን እያሳደደና እያጠፋ እንደሆነ በስፋት በተቃውሞ በሚቀርብበት ወቅት ...
•210 በነፍስ ግድያ ተጠርጥረው ተከሰው የምርመራ ሂደቱ ለሕልውና ዘመቻው ቅድሚያ በመስጠት ሳይታይ የቆየ፤•ከ40 በላይ ተጠርጣሪዎች ደግሞ በፍርድ ቤት ተፈርዶባቸው በሽብርተኛው ትህነግ ወረራ ወቅት እና በተለያዩ ምክንያቶች ከማረሚ...
በአንድ ኩንታል ገብስ የተሰራው ግዙፍ ገንፎ በአርሲ ዞን በቆጂ ከተማ በአርሶ አደሮች ፌስቲቫል ላይ ለዕይታ ቀርቦ መነጋገሪያ ሆኗል። በኢትዮጵያ ትልቁና በአይነቱ የመጀመሪያው ነው የተባለለት ገንፎ በ100 ኪሎ የገብስ ዱቄት፣ በ10...
ሰሞኑን በተካሄደ የሕግ ማስከበር ዘመቻ በተለያዩ ወንጀሎች የተጠረጠሩ ከ4 ሺህ በላይ ተጠርጣሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአማራ ክልል የሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው የክልሉን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷ...
ለአማራ ክልል ሙሉ የጨለማ፣ ለመላው ፍትህ ወዳድ ዜጋ ሕመም የሆነው የሰኔ 15ቀን 2011 ዓ.ም ድራማ ጠባሳው ክፉ ነው። ይህ ጠባሳ ምርጥ የሚባሉ የአማራ ክልል መሪዎች፣ የኢትዮጵያን ልጆች የተገደሉበት ነው። በዚህ የዕብዶች ሂሳብ...
"ዛሬ" ይላሉ አቶ ሰለሞን " ዛሬ ዞሮብናል። ዕቅዱ ባህር ዳርን፣ ጎንደርንና ደብረብርሃንን መዝረፍና አመድ አድርጎ መመለስ ነው" ነዋሪነታቸው አዲስ አበባ የሆነው አቶ ሰለሞን የእንዳ ስላሴ ተወላጅ ናቸው። አሜሪካ ልጆቻቸው ጋር ሰ...
"የሕግ የበላይነትን የማስከበር ተግባር ዋና ዓላማው ክልሉ ከወንጀለኞች የፀዳ ኾኖ እና አንድነቱ የተጠበቀ ሕዝብ ኖሮት ሊመጣ የሚችልን ጠላት ኹሉ በብቃት ለመመከት ነው" በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ጉዳዮች ክላስ...
"በፋኖ ስም የሚነግዱ አሉ፤ በነጻነት እና የአማራ የክብር ስም በኾነው ፋኖ እየተንጠላጠሉ ሕገ ወጥ ተግባር ለመፈጸም የሚፈልጉ አሉ፤ ሕግ ስናስከብር ፋኖ ነው የሚባለው ውሸት ነው፣ እኛ ሕገወጦችን እንጂ ፋኖዎችን የመንካት ዓላማ የ...
የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግንባር ትህነግ ሰሞኑንን ከአራት ሺህ በላይ ምርኮኞችን እንደሚለቅ ማስታወቁን ተከትሎ የቀይ መስቀል የሚያውቀው ነገር እንደሌለ ማስታወቁን ቢቢሲ ማስታወቁ ይታወሳል። ቀይ መስቀል " የማውቀው ነገር የለም"...
በኢትዮጵያዊ የቴሌኮም ታሪክ የመጀመሪያውን የአማርኛ ቴሌፕሪንተር የፈጠሩት አቶ ተረፈ ራስወርቅ በ86 ዓመታቸው ሚያዝያ 30 ቀን 2014 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። በ 1928 ጣልያን በኢትዮጵያ ላይ ዳግማዊ ወረራ ባደረገ ጊ...